“ፋብሪካው የልማት አርበኝነታችንን የምናሳይበት ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር ሰባተኛ መደበኛ እና ስምንተኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባቤውን በደጀን ከተማ አካሂዷል። በጉባኤው ላይ መልዕክት...

በዲጂታል ክህሎት ያልታገዘ የሀገር እድገት አዝጋሚ ነው።

  እንጅባራ: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የጥናት እና ምርምር ኮንፈረንስ አካሄደ። ኮንፈረንሱ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በሳይበር ደኅንነት እና በዲጂታል ኢኮኖሚ ላይ ያተኮረ...

“ጊዜ ዘነጋሽ፤ ጊዜም አስታወሰሽ”

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ንጉሥ ተክለሃይማኖት የነገሡብሽ፤ መኳንንቱ እና መሳፍንቱ የከተሙብሽ፤ ሊቃውንቱ ከጥንት እስከ ዛሬ ድረስ የማይነጥፉብሽ፤ ማር እና ወተት የሚቀዳብሽ፤ ነጭ...

“የዓባይ ስሚንቶ ፋብሪካ የድካም ፍሬውን ሊሰጥ በጥሩ ደረጃ ላይ ነው” አቶ መላኩ አለበል

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር ሰባተኛ መደበኛ እና ስምንተኛ አስቸኳይ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባቤውን በደጀን ከተማ አካሂዷል። በጉባኤው ርእሰ መሥተዳድር...

ማህበራዊ ገፆቻችን

942,605FansLike
0SubscribersSubscribe

ትኩስ መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ ይመዝገቡ

Sign up here to get the latest news, updates and special offers delivered directly to your inbox.

You can unsubscribe at any time

ክልል ዓቀፍ

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የዓባይ ሲሚንቶ ፋብሪካን ጎበኙ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በደጀን ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የዓባይ ሲሚንቶ ፋብሪካ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተጨማሪ የኢንዱስትሪ...

ሀገር ዓቀፍ

አህጉር ዓቀፍ

ምርጫ ዜጎች መብታቸውን እንዲለማመዱ ከማገዙም ባለፈ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ላይ ሰፊ ጥናቶችን በማድረግ የሚታወቁት በስዊድን ጎተንበርግ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ፕሮፌሰር ስታፋን ሊንድበርግ...

ዓለም ዓቀፍ

“ኢትዮጵያ የላቀ ሚና መጫወቷን ትቀጥላለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልእክት በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና በፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጋራ አዘጋጅነት በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ ፎርዋርድ...