“የቴሌሳይን መጀመር ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ትልቅ ምዕራፍ ነው” ፍሬሕይወት ታምሩ

  አዲስ አበባ: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከፍትሕ ሚኒስቴር እና ከፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት ጋር በመተባበር ደኅንነቱ የተጠበቀ...

“የትጥቅ ትግል የአማራን ሕዝብ በኢኮኖሚ አድቅቆታል” ፍቅሩ ሙሉዬ

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ እና አካባቢው በትጥቅ ትግል የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ የሰላም አማራጭን ተቀብሏል። የፍቅሩ ሙሉዬ እና የጓደኞቹ...

“ሀረር የሰላም ተምሳሌት ከተማ ናት ” ርእሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስቴር "የሰላም ቱሪዝም ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት ለማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች በሀረር ከተማ የምክክር እና ጉብኝት መርሐ...

የአጣዬ ከተማ ወጣቶች የጸና አቋም ይዘው ለሰላም እየሠሩ ነው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን የሥራ ኀላፊዎች ከአጣዬ ከተማ አሥተዳደር ወጣቶች ጋር የምክክር መድረክ አካሂደዋል። በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...

ማህበራዊ ገፆቻችን

942,605FansLike
0SubscribersSubscribe

ትኩስ መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ ይመዝገቡ

Sign up here to get the latest news, updates and special offers delivered directly to your inbox.

You can unsubscribe at any time

ክልል ዓቀፍ

በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ ኾኑ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት እና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን...

ሀገር ዓቀፍ

ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውጤቶች ተገኝተዋል።

አዲስ አበባ: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ "ድምጻችን ለብልጽግናችን" በሚል መሪ መልዕክት የሴቶች እና ወጣቶች የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ አባል...

አህጉር ዓቀፍ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር...

ዓለም ዓቀፍ

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገቡ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገብተዋል። ፕሬዝዳንት ታዬ...

“ከታመኑት የታመነች፤ የእውነት ምድር የተባለች”

  ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እርሷ በቃል ኪዳን የተጠበቀች፤ በበረከት የኖረች፤ በደጋጎች የተወደደች፤ በጀግኖች የታጠረች፤ በብልሆች የተመላች፤ ፍትሕ የሚያውቁትን የወለደች፤ ፍትሕ የሚያውቁትንም ስታነግሥ...