ኢራን ግጭት ለማርገብ ያስችላሉ ያለቻቸውን ቅድመ ኹኔታዎች አስቀመጠች።

ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ እና የቀጣናውን ግጭቶች ለማስቆም የሚያስችል አዲስ የሰላም ስምምነት ማዕቀፍ መዘጋጀቱን የኢራን መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በተለያዩ ግንባሮች ያሉ ጠላትነቶችን ሊያቆም...

በትራምፕ እና በኢራን መካከል ያለው አሁናዊ ውጥረት እና የስምምነት ሚዛን !

  ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቴህራን ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸውን ገልጸዋል። የኢራን ባለሥልጣናት ግን የአጸፋ እርምጃ የመውሰድ ዛቻዎቻቸውን ከዲፕሎማሲያዊ ንግግሮች ጋር እያጣጣሙ ይገኛሉ። የአሜሪካ የቃላት ለውጥ የመጣው በኢራን ላይ ሊሰነዘር...

የአሜሪካ እና ኢራን ጦርነት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ሊፈታ እንደሚገባ ተመድ አሳሰበ።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​አሜሪካ በደቡባዊ ኢራን ላይ ያነጣጠረ የተጠናከረ የጥቃት ማዕበል ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ አጠናክራ መቀጠሏን ዘ ጋርዲያን አስነብቧል። ጥቃቱ የተሰነዘረው በሆርሙዝ የውኃ መስመር ላይ የአሜሪካ ሄሊኮፕተር መውደቋን ተከትሎ ነው። ይህም ሁለቱ...

ከኢራን ጋር የሚደረገው ስምምነት “በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ” እንደሚገኝ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአሜሪካ እና ኢራን ስምምነት ጋር በተያያዘ መግለጫ ሰጥተዋል የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በቅርቡ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተቀሰቀሰውን መጠነኛ ጥቃት እና ወታደራዊ ውጥረት ተከትሎ ከኢራን...

የዢ ጂንፒንግ ሰሜን ኮሪያ መግባትና አንድምታው።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገብተዋል። በፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የዢ ጉዞ የዚህ ዓመት የመጀመሪያው የውጭ ሀገር ጉብኝት ነው። ጉዞው የተደረገው የሩሲያውን...