የፋይዳ መታወቂያ የኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ልህቀትን እያረጋገጠ ነው !

  ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ዓይታው በማታውቀው የዲጂታላይዜሽን አብዮት ውስጥ ትገኛለች። የዚህ ታላቅ ሽግግር ማሳለጫ ደግሞ የፋይዳ ዲጂታል ብሔራዊ መታወቂያ ነው። ከባንክ አሠራር ዘመናዊነት እስከ አርሶ አደሩ የብድር አገልግሎት፤ ከኢ-ኮሜርስ ዕምነት...

🔐ከችግር ወደ መፍትሔ መሻገሪያ 🇪🇹የኢትዮጵያ ታላቁ የምክክር ጉባኤ !

  ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 🇪🇹ኢትዮጵያውያን ሉዓላዊነታቸውን የሚዳፈር፣ የሀገራቸውን ሰንደቅ ዓላማ ክብር ለማዋረድ የሚመጣ ጠላትን በአንድነት ክንድ፣ በአብሮነት ጋሻ፣ በወንድማችነት ጦር ጠላትን በነቂስ ወጥተው ያሸንፋሉ። በሀዘን፣ በደስታ፣ በችግር ወቅትም በአብሮነት ተቀምጠው ይመክራሉ፣ ደስታን ይጋራሉ፣...

በሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የተገነባው የጭና ሰማዕታት መታሰቢያ ጤና ጣቢያ ለአገልግሎት በቃ።

  ጎንደር: ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት 403ኛ ኮር የተገነባው የጭና ሰማዕታት መታሰቢያ ጤና ጣቢያ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል። በሰሜኑ ጦርነት ወቅት በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ የምትገኘው የጭና ቀበሌ በወርሐ ነሐሴ 2013 ዓ.ም...

🌱 ከቃላት የዘለለ የተግባር ክንድ በአረንጓዴ አሻራ

  ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በደን መመንጠር እና በአየር ንብረት መዛባት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ይሁን እንጂ በ2011ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የሀገሪቱን ዕጣ ፈንታ ለመቀየር የተነሳ ትልቅ...

የኢትዮጵያ ምልክት፣ የአፍሪካ ኩራት‌!

  ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‌አፍሪካውያን በቅኝ ግዛት በነበሩበት፤ ቅኝ ገዢዎች ከአፍሪካ ምድር ባልወጡበት፣ ዓለም ለአፍሪካ ነጻነት ፊቱን ባዞረበት፣ ፍትሕ ለነጭ ብቻ ባዘነበለችበት በዚያ ዘመን የነጻነት ምልክቷን ስሎ በአፍሪካ ሰማይ ላይ ይመላለስ ነበር፡፡ በነጻነት...