የታሪክ አደራ በአሁኑ ትውልድ ትከሻ ላይ ነው!

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ጠላቶቿ ቢበዙም በጀግኖች ልጆቿ ደም ታፍራ እና ተከብራ የኖረች የነፃነት ተምሳሌት ሀገር ናት። ሚያዝያ 27 የአርበኞች ቀን ሲታሰብ፣ የታሪክ ማስታወሻ ብቻ ሳይሆን የፅናት፣ የአንድነት እና የሀገር ፍቅር...

“ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት ዓመታት ለሰው ልጅ ነጻነት እና ፍትሕ ጠበቃነቱን አሳይቷል” ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት" ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የዓደባባይ ላይ የምርጫ ቅስቀሳውን አባላቱ እና ደጋፊዎቹ በተገኙበት አካሂዷል። በብልጽግና ፓርቲ የባሕር ዳር...

“ጀግንነት ከሁሉም በፊት ሀገርን ማስቀደም ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 85ኛው የአርበኞች ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ዕለቱን አስመልክተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ “ዛሬ የምናከብረው አባቶቻችን እና እናቶቻችን በፋሺስት ጣሊያን መርዛማ ጋዝ እየተለበለቡ ሕይወታቸውን ሰውተው...

የአርበኞች ተጋድሎ – ለኢትዮጵያ የክብር ማማ!

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የታሪክ ማህደር ውስጥ ደምቀው ከሚታወሱት የጀግንነት ታሪኮች መካከል የአርበኞች ተጋድሎ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። አርበኞች ለነጻነታቸው በዱር በገደሉ ተዋድቀዋል። በወቅቱ የነበረው ፋሽስታዊ ወረራ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመገዳደር ቢሞክርም በአርበኞቹ...

“ዛሬ የምንተነፍሰው የነጻነት አየር የእነዚያ ታላላቅ ባለታሪኮች የጽናት ውጤት ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ85ኛው የዐርበኞች የድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ ለዘመናት ታፍራ እና ተከብራ የኖረች፣ ሊወርሯት የሞከሩትን...