የቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ነጻ የዐይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ሕክምና መስጠት ጀመረ።

ደሴ: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ከኪዩር ብላይንድነስ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ከጥቅምት 24 እስከ 29/2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ነጻ የዐይን ሞራ ግዶሽ ቀዶ ጥገና ሕክምና መስጠት ጀምሯል። ባለፉት ቀናት በተለያዩ ወረዳዎች የልየታ...

የውስጥ ባንዳዎችን አምርሮ መታገል ይገባል።

ደሴ: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ አሥተዳደር "የውስጥ እና የውጭ ባንዳዎችን በማምከን አንፀባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን'' በሚል መሪ መልዕክት የሰላም የምክክር መድረክ ተካሂዷል። የፀጥታ አባሉ የውስጥ ባንዳነትን በመታገል የተጀመሩ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ተግባራት ተጠናክረው...

“ያ ተስፋ ዛሬ ነው፤ ያ ትንቢት እውነት ነው”

ባሕር ዳር: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥንታዊ ሥልጣኔዋ ከውኃ ጋር የተቆራኘው ኢትዮጵያ የጂኦ ፖለቲካ ቅኝቷ ውኃን መሠረት ያደረገ እንደነበር ይነገራል፡፡ ወደ ውኃ ስትቀርብ ገናና፤ ከውኃ ስትርቅም ኮስማና እንደነበረች ደግማ ደጋግማ ታይታለች፡፡ ይህንን ጠንቅቀው የተረዱት...

በደብረ ማርቆስ ከተማ የግንባታ ፈቃድ ወስደው ወደ ግንባታ ባልገቡ ደንበኞች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ህንፃ ሹም ተጠሪ ጽሕፈት ቤት የግንባታ ፈቃድ መስጠት፣ የግንባታ ክትትል እና ቁጥጥር ሥራዎችን ጨምሮ ለተጠናቀቁ ግንባታዎች መጠቀሚያ ፈቃድ የመስጠት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። የተጠሪ ጽሕፈት ቤቱ...

‎ለማር ምርት ጥራት ይጠነቀቃሉ ?

ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በአማራ ክልል የንብ ሃብት ጸጋ አለ። ማር በሁሉም የክልሉ አካባቢዎችም ይመረታል፡፡ ማር ባለው ተፈጥሯዊ የምግብነት እና መድኃኒትነት ይዘት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ይሁንና ብዙ ጊዜ ከማር ምርቶች ላይ የጥራት...