የራያ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ የሕወሃትን ትንኮሳ የሚቃወም ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
ሰልፈኞቹ ሕወሃት በራያ፣ በወፍላ እና ኮረም ሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ወረራ አውገዘዋል። የሕውሃት ዳግም ወረራ እና ጦርነት...
“ኢትዮጵያን ማንም ከመንገዷ አስቁሟት አያውቅም፤ ማንም ሊያስቆማትም አይችልም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ጥር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) በተገኙበት መደበኛ ሥብሠባውን አካሂዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ( ዶ.ር) ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በማብራሪያቸውም የአፍሪካ...
የአፍሪካ ቀንድ ጅኦ-ፖለቲካ
የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ እንዳይጣመር የተቀፈደደ ከባቢ ነው።
በባሕል እና ቋንቋ የሚተሳሰሩ ሕዝቦች ያሉበት ቢኾንም ከፍተኛ ፉክክር እና ጣልቃ ገብነት ያለው ከባቢ ነው።
የሁለቱ ውኃዎች ጉዳይ እኛንም እያተረማመሰ በእኛ ጉዳይ የሚገቡ ኃይሎችን እያሰፋ አንዱ ለአንዱ መከታ...
አካታች ሀገራዊ ምክክርን
ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሰርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መስራት፣ መገንባት አለበት።
ከዚህ አኳያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን ለይቷል። የተሻለ ሥራም ሲያከናውን ቆይቷል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል።
እስካሁን...
በአማራ ክልል የሚገኙ ፍርድ ቤቶች ተቋማዊ ብቃት ያላቸው እንዲኾኑ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 26/2018 (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን ፍርድ ቤቶች የ2018 የበጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ዓለም አንተ አግደው፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ የጉባኤ ተሿሚዎች እና...








