የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ በአራዶም አካባቢ እየለማ የሚገኘውን የማንጎ ኩታገጠም ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ የአማራ ክልል...
” ልማታችንን የሚያስቆመን ኃይል የለም” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ 06 መንደፈራ ቀበሌ ከ124 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነባን የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት መርቀዋል።
የራያ ቆቦ ወረዳ ውኃ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) የጅቡቲ ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌን የበዓለ ሲመት ሥነ ሥርዓት ለመታደም ዛሬ ጅቡቲ ገብተው የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር...
ጽንፈኛውን የማጽዳት ግዳጃችን አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ እዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ የሰጡት አቅጣጫ ጽንፈኛውን ከገባበት ገብተው እንዲደመስስ የሞራል ስንቅ እንደኾናቸው የአንድ ክፍለ ጦር መሪዎች ተናግረዋል።
መሪዎቹ ዋና አዛዡ የሰጧቸው ግዳጆች የኅብረተሰቡን ሰላም...
“ብልጽግና ፓርቲ ከችግር በላይ ኾኖ የሠራ ፓርቲ ነው” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል።
የሰሜን ወሎ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ከድር ሙስጦፋ በቀጣይ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን፤ ሰላምን እና...








