አሚኮ እና የማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
በፊርማ መርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ አሚኮ በብዙ...
“ሕወሓት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በአደባባይ ጥሷል” የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር
ሁመራ: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሕወሓት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ ሀገሪቱን ወደ ጦርነት ለመምራት እየሠራ መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር አስታውቋል፡፡
ጦርነትን ወደ ዘላቂ ሰላም ለመመለስ በሚደረጉ የሰላም ስምምነት ድንጋጌዎች ላይ ታጣቂዎችን ትጥቅ...
የፖለቲካ ፓርቲዎች ከምርጫ ወቅት ባሻገር ከሕዝቡ ጋር የሚገናኙበት ቋሚ መድረክ ሊኖራቸው ይገባል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ያካሄደውን የጠቅላላ ምርጫ ውጤት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። ብልጽግና ፓርቲ በአብላጫ ድምጽ መንግሥት መመሥረት የሚያስችለውን ውጤትም አግኝቷል።
ምርጫ ሕዝቡ በመሪዎች እና በፖሊሲዎች ላይ...
በዞኑ በግንባታና ጥገና የ792 ትምህርት ቤቶች ደረጃ ተሻሽሏል።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የደቡብ ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ በትምህርት ጥራት ላይ የሚታዩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እና የትምህርት ተቋማትን ደረጃ ለማሻሻል ሰፊ ርብርብ እያደረገ መኾኑን አስታውቋል።
የመምሪያው ምክትል ኀላፊ ተፈሩ መላኩ አብዛኛዎቹ የትምህርት ተቋማት...
ሰላምን ማረጋገጥ እና የኑሮ ጫናን ማቅለል የአሸናፊው ፓርቲ ትኩረት መኾን አለበት።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምርጫ ቅድመ ዝግጅት፣ የድምፅ መስጫ ዕለት እና ድኅረ ምርጫ ሰላማዊ መኾን ለተረጋጋ መንግሥት እና ለሀገር ሰላም ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
አሁን ላይ ኢትዮጵያ በድኅረ ምርጫ ሂደት ውስጥ ትገኛለች።
በዚህ ወቅት ላለፉት...








