ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቻይና ሰማያዊውን ቤተ መቅደስ እየጎበኙ ነው።

3

 

​ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለማችን የሁለቱ ኀያላን ሀገራት ቻይና እና አሜሪካ መሪዎች ትላንት ግንቦት 05/2018 ዓ.ም በቤጅንግ ተገናኝተዋል። ዛሬም በቤጂንግ የተካሄደው የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ ጉባኤ በአሜሪካ እና በቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ የተመዘገበበት ኾኗል።

ሁለቱ መሪዎች በታላቁ የቻይና የሕዝብ አዳራሽ ካደረጉት ወሳኝ ሥብሠባ በኋላ፣ የቻይና የታሪክ እና የባሕል ምልክት የኾነውን የ15ኛው ክፍለ ዘመን ሥሪት “የሰማይ ቤተ መቅደስ” መጎብኘታቸውን ፎክስ ኒውስ ዘግቧል።

በአሚናዳብ አራጋው

#አሚኮ #ዲትዮጵያ #America #china #visit

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article📱የኢንተርኔት ባንኪንግ የዲጂታል 2030 ስትራቴጂን ለማሳካት ወሳኝ ድርሻ አለው።
Next articleአሜሪካና ቻይና ኢራን በፍፁም የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ባለቤት መኾን የለባትም በሚለው ቁልፍ ጉዳይ ላይ የጋራ ስምምነት ላይ ደረሱ።