የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ተመለሱ።

3

 

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉትን የፈረንሳይ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደሀገራቸው ሲመለሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ሽኝት አድርገውላቸዋል።

የፕሬዝደንቱ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት የተካሄደበት እና በተለያዩ ዘርፎች ስምምነት የተደረሰበት እንዲሁም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ፍሬያማ ጊዜ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

Previous article“ሀገር ከፓርቲ በላይ ነው” የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት
Next articleፓርቲው የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ በተጨባጭ እየሠራ ነው።