አንድነት እና ኅብረት የሚገለጥበት- ጉልባን
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚዘጋጀው ጉልባን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ ትልቅ ትርጉም ያለው እና በታሪክ የሚታወስ ነው።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የፈለገ ገነት ቅዱስ...
“ኢትዮጵያ ለመመለስ እየሠራች ያለችው ሕልውናዋን ነው” የፖለቲካ ተንታኝ
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ያዕቆብ ኀይለማርያም (ዶ.ር) አሰብ የማን ናት? በሚለው መጽሐፋቸው የባሕር በር ያላቸው ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን በእጥፍ ለማሳደግ 24 ዓመታትን እንደሚወስድባቸው ጥናቶችን መሠረት አድርገው ጽፈዋል።
በአንጻሩ መውጫ እና መግቢያ የሌላቸው ሀገራት ደግሞ...
የ13 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈርሟል።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መንግሥት በኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ፎረም፤ ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖር እና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርሟል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት...
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎች የውጭ ምንዛሬ ግኝት አድጓል።
አዲስ አበባ: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሰጠው ልዩ ትኩረት እና ድጋፍ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ምርታማነት ከማሳደጉ ባለፈ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እንዲያድግ ማስቻሉን አምራቾች ገልጸዋል።
የሚዲያ ባለሙያዎች በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የሚገኙ...
በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የተመዘገበው ውጤት ተኪ ምርት እንዲያድግ አስችሏል።
አዲስ አበባ: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት መንግሥት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት እና በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አማካኝነት በተኪ ምርት ዘርፍ ተጨባጭ መሻሻሎች መታየታቸው ተገልጿል።
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያመለክተው ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን...








