“ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ የወጪ ንግድ ዘርፉን ለማበረታታት ገንቢ ሚና ይጫወታል” አቶ ካሳሁን ጎፌ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ የወጪ ንግድ ዘርፉን ለማበረታታት ገንቢ ሚና እንደሚጫወት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ገለጹ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከወጪ ንግድ ላኪ ማኅበራት እና ላኪዎች...
ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል በቂ የምርት አቅርቦት ወደ ገበያው ለማሰራጨት ዝግጅት ማጠናቀቁን የንግድና ቀጠናዊ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በበዓላት ወቅት የሚስተዋለውን የፍላጎት እና አቅርቦት አለመጣጣም እንዲሁም የዋጋ ንረት እንዳይከሰት የተሠሩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
እንደ ሀገር ያለውን የዋጋ ንረት ለመከላከል ባለፉት ሦስት...
ብሪክስ የጋራ ተደማጭነትን በማሳደግ አባል ሀገራቱ ያላቸውን ጥቅም የሚያስጠብቅ ጥምረት መኾኑን ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሌ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምረቱ ኒው ዲቨሎፕመንት ባንክ የተሰኘ የፋይናንስ ተቋም ያለው ሲሆን ለኢትዮጵያ አስፈላጊ የልማት ብድሮችን ማቅረብ የሚችል ነው ተብሏል።
ከተቋቋመ 14 ዓመታት የኾነው የአምስት አባል ሀገራት ጥምረት ብሪክስ ከጊዜ...
“ብሪክስ የዓለም ምጣኔ ሃብታዊ ሥሪት ማርሽ ቀያሪ ክስተት ኾኗል” ሎውረንስ ፍሪማን
ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ ምዕራባዊያን የዘመን ቀመር 2009 ላይ በአራት ሀገራት የተቋቋመው ብሪክስ ብራዚል፣ ሩሲያ፣ ሕንድ እና ቻይና መሥራች ሀገራቱ እንደነበሩ ይነገራል፡፡ በተቋቋመ በዓመቱ ደግሞ ደቡብ አፍሪካን አካትቶ ተደራሽነቱን እስከ አፍሪካ...
ዓባይ ባንክ እና ሳፋሪኮም በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ አክሲዮን ማኅበርና በኢትዮጵያ በቴሌኮም ዘርፍ የተሰማራው ሳፋሪኮም በጋራ ለመሥራት የሥራ የስምምነት ውል ተፈራርመዋል።
ዓባይ ባንክ ከሳፋሪ ኮም የ ኤም.ፒ ኤሳ ጋር የሥራ ስምምነት ውሉን መፈራረሙ ዓባይ...