825 የምርጫ ክልሎች የማዳመር ሥራዎችን ማጠናቀቃቸውን ቦርዱ አስታወቀ።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ጀምሮ የምርጫውን ሂደት በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለሕዝብ እያደረሰ ይገኛል። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ሂደቱን ተከትሎ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የምርጫ ክልሎች የማዳመር ሥራ...

የአማራ ክልል “ኢትዮጵያ ታምርት” ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር ነገ በኮምቦልቻ ከተማ ይካሄዳል።

  ደሴ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል "ኢትዮጵያ ታምርት" ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር ነገ በኮምቦልቻ ከተማ ይካሄዳል። የማጠቃለያ መርሐ ግብሩ "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ መልዕክት ነው የሚካሄደው። የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ...

የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ተግባራት የአካባቢ ጥበቃን እና ከኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጋር አጣምረው የያዙ ናቸው።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ ቀን በኢትዮጵያ ለ33ኛ ጊዜ "ጽዱ ኢትዮጵያን ባሕል እናድርግ" በሚል መሪ ሃሳብ ተከብሯል። ቀኑ የተከበረው በአዲስ አበባ ከተማ በቅርቡ ተጠናቆ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በይፋ...

“ሚሊሻ የሰላም ምንጭ እና የሕግ መከታ ነው”

  ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን የማጠቃለያ መርሐ ግብር በባሕር ዳር አካሂዷል። የክልሉ ሚሊሻ ኮሚሽን ኮሚሽነር አስቻለ አላምሬ የሚሊሻ ኃይል ሕዝባዊ ሚሊሻ ተብሎ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የውጭ...

“ሚሊሻ ለሕዝብ እና ለሀገር የሚኖር ሁነኛ የሰላም እና የልማት ዘብ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

  ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን 30ኛ ዓመት የምሥረታ ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር በባሕር ዳር ከተማ ተካሄዷል። ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ፤ ሚሊሻ ከሕዝብ አብራክ የወጣ፤ ከሕዝብ ጋር የሚኖር እና ለሕዝብም...