ሰላምን የሚጠበቀው በሁሉም ዜጎች የጋራ ሥራ ነው።
የምሥራቅ ዕዝ ኮር አመራሮች በደብረ ታቦር ከተማ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት ከከተማዋ ባጃጅ ሾፌሮች እና የፀጥታ አካላት አመራሮች ጋር ዉይይት አድርገዋል።
የምሥራቅ ዕዝ ኮር አዛዥ ኮሎኔል ሰጥየ አራጌ ሰላም ማስጠበቅ የሚገባው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ብቻ ሳይኾን...
የምሥራቅ ዕዝ ሠራዊት አባላት ሕግን በቀጣይነት በማስከበር ሕዝቡ በሰላም እንዲያለማ እያስቻሉ ነው።
በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች ሕግ የማስከበር ግዳጁን እየፈጸመ የሚገኘው የምሥራቅ ዕዝ ኮር አንድ ሬጅመንት በየአካባቢው ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ በነበሩ የጽንፈኛው ቡድን አባላት ላይ በወሰደው ርምጃ ለልማት ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ ነው።
ሬጅመንቱ ስልታዊ የፀረ-ሽምቅ ኦፕሬሽን በመሥራት...
🌽🌾ወርቃማው መስከረም እና የጸደይ እሸት
"ጨለማው አለፈ፣ ዝናቡ ተመለሰ፣ ፍሬ ለገሰ" እያሉ በደስታ የሚታሰበው የመስከረም ወር፤ ከቀላል አዲስ ዓመትነት ባሻገር ከአባቶች የዘመን ቀመር እና ከኢኮሎጂካል ትስስር ጋር የተዋሐደ ድንቅ ምዕራፍ ነው።
መስከረም ሲጠባ ሰማዩ በብርሃን ይንጸባረቃል፤ ምድርም በአረንጓዴ ልምላሜ ተውባ...
የኢትዮጵያ የዘመን ሳይንስ!
ተስፋ እና ፈተና በሞላበት ጊዜ ላይ ሆኘ የአዲስ ዓመት መዳረሻን ተንተርሼ የሀገሬን የረቀቀ የዘመን ቀመር ልዩ ባሕርይ ለመጠየቅ ወደ ባሕር ዳር ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል አመራሁ። ወደ ካቴድራሉ ግቢ በገባሁበት ሰዓት የቤተክርስቲያን ሊቆችን ስለ ዘመን...
ወርቃማው መስከረም እና የጸደይ እሼት
"ጨለማው አለፈ፣ ዝናቡ ተመለሰ፣ ፍሬ ለገሰ" እያሉ በደስታ የሚታሰበው የመስከረም ወር፤ ከቀላል አዲስ ዓመትነት ባሻገር ከአባቶች የዘመን ቀመር እና ከኢኮሎጂካል ትስስር ጋር የተዋሐደ ድንቅ ምዕራፍ ነው።
መስከረም ሲጠባ ሰማዩ በብርሃን ይንጸባረቃል፤ ምድርም በአረንጓዴ ልምላሜ ተውባ...








