አሁን ያለው ወጣት ታሪክ ተቀባይ ብቻ ሳይኾን ታሪክ ሠሪም ነው።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ወጣቶች በከተማዋ እየተከናወኑ ባሉ የሰላም፣ የጸጥታ እና የልማት ሥራዎች ዙሪያ ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በተገኙበት ከከተማዋና ከክልሉ መሪዎች ጋር ተወያይቷል። "ባሕር ዳርን ወደ ላቀ ከፍታ ለመውሰድ...

በአማራ ክልል ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ በዶና በር፣ በልደታ እና በዕውቀት ፋና ትምህርት ቤቶች በ20 ሚሊዩን ብር ያስገነባቸውን አራት ብሎኮች አስመርቋል። የ8ኛ ክፍል ተማሪ እጹብ ደሳለኝ እና ፈንታነሽ ክንድየ ከግንባታው...

“ለሕዝብ ሰላም እና ልማት የሚተጉ ወጣቶች የሀገር መሠረቶች ናቸው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

  ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በወቅታዊ የልማት እና የሰላም ሥራዎች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር በባሕር ዳር ከተማ እየተወያዩ ነው። በመድረኩ የሰላም እና የልማት ሥራዎችን በትጋት በማከናወን ሀገርን ወደ ላቀ ከፍታ...

“በወልድያ ከተማ የተሠራው ልማት የውበት ብቻ ሳይኾን የኢኮኖሚ እና የትውልድ ግንባታ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ...

  ወልድያ: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ክልላዊ የኮሪደር ልማት ግምገማ እና የልምድ ልውውጥ በወልድያ ከተማ እያካሄደ ነው። በወልድያ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት ዘርፍ...

ልማትን ከኅብረተሰብ ተጠቃሚነት ጋር አስተሳስሮ በመሥራት ወልድያ ተሞክሮ ኾናለች።

  ወልድያ: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የአርባ ከተማዎች ከንቲባዎች እና የከተማ እና መሠረተ ልማት መምሪያ ኀላፊዎች ከክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ጋር በመኾን የወልድያ ከተማን ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎች ተሞክሮዎች ተመልክተዋል። ሙሽራዋ ወልድያ ከተማም እንግዶቿን በፍቅር ተቀብላ...