“መውሊድ የሠላም እና የአብሮነት በዓል ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለመውለድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት እንኳን ለ1500ኛው የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ብለዋል። መውሊድ የሠላም እና የአብሮነት በዓል ነው። ወንድማማችነት...

ሕዝቡ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ ስሜቱን የሚገልጽበት አጭር የጽሑፍ መላኪያ ይፋ ተደረገ።

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያውያን አብሮነት ያለ ምንም የውጭ ድጋፍ የተገነባው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ ኅብረተሰቡ ለግድቡ ያለውን ደስታ የሚገልጽበት አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ይፋ ተደርጓል። የመልእክት ማስቀመጫው 'የትውልድ አሻራ' በሚል...

ኢትዮጵያ በዓለም አደባባይ ያንሠራራችበት ዓመት በመኾኑ ጳጉሜ 4 የማንሠራራት ቀን በሚል ይከበራል።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜ 4 የማንሠራራት ቀን "ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት" በሚል መሪ መልዕክት ይከበራል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) 2017 ኢትዮጵያ በርካታ ስኬቶች ያስመዘገበችበት፣ በዓለም አደባባይ ያንሰራራችበት...

ጳጉሜን 3 የዕምርታ ቀን በሚል ይከበራል።

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም የዕምርታ ቀን በሚል እንደሚከበር የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) ገልጸዋል። እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ በዚህ ቀን ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ድሎች የሚታሰቡበት ቀን ነው። በዚህ ዕለት ባለፉት ዓመታት በግብርና...

“ጳጉሜ 2 ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር መሠረት የሚጣልበት ቀን ይኾናል” ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜ 2 የኅብር ቀን "ብዝኀን የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ መልዕክት ይከበራል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ በዚህ እለት የኅብረ ብሔራዊ አንድነት...