የሲዳማ የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምባላላ እየተከበረ ነው።
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የሲዳማ የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምባላላ በድምቀት እየተከበረ ነው።
የበዓሉ ተዳሚዎች አዲሱን ዓመት ለመቀበል ፍቼ ጄጅ ፣ አይዴ ጫምባላላ እያሉ በጋራ በሶሬሳ ጉዱማሌ ላይ ተገናኝተዋል።
ዘጋቢ:- ድልነሳ መንግሥቴ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ...
የፊጣራ ሥነ ሥርዓት በፊቼ ጨምባላላ ዋዜማ ተካሄደ።
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ "የፊቼ ጫምባላላ" በዓልን የሚቀበልበት የዋዜማ ምሽት የ"ፊጣራ" ሥርዓት "ሻፌታ" ቀርቦ በሀገር ሽማግሌዎች ተመርቆ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
በፊጣራ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ...
“ፊቼ ጫምባላላን ስናከብር አንድነት እና ኅብረታችንን በማጠናከር ሊኾን ይገባል” የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ...
አዲስ አበባ: መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የፊቼ ጫምባላላ በዓል ዋዜማ "የፊጣራ" ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።
ሲዳማ የራሱ ባሕል፣ ቋንቋ፣ ማንነት፣ የጊዜ አቆጣጠር እና አስደማሚ ማንነት ያለው ድንቅ ሕዝብ ነው...
የዓድዋ ድልን እና የእቴጌ ጣይቱን ግለ ታሪክን የሚያትት መጽሐፍ ተመረቀ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአስተርጓሚ እና አሳታሚ ዶክተር መሠረት መንግሥቱ "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ ኢትዮጵያ 1883 እስከ 1910 እ.ኤ.አ" በሚል የታተመው መፅሐፍ ተመርቋል።
መጽሐፉ ክሪስ ፕራውቲ በእንግሊዝኛ የጻፈችው ሲኾን በሕይወት ተፈራ እና...
ፍቅር እና ሰላም የሚሰበክበት ፊቼ ጫምባላላ!
አዲስ አበባ: መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፊቼ ጫምባላላ ዋዜማ በሲምፖዚየም እና በሌሎች ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል።
ፊቼ ጫምባላላ በሲዳማ ሕዝብ ዘንድ በድምቀት የሚከበር ታላቅ በዓል ነው። ይህም የሲዳማ ሕዝብ የአዲስ ዓመት በዓል መግቢያን እና ዘመን መለወጫ...








