“ሰላምን አጥብቆ በመያዝ ምሳሌ እንሁን” የሃይማኖት አባቶች

‎ኢትዮጵያ ለዘመናት ጸንታ የቆመችው በበጎ እና በክፉ ቀናት ተደጋገፎ ባሳለፈው የሕዝቧ ጠንካራ ማኅበራዊ እና መንፈሳዊ እሴት አማካኝነት ነው። እነዚህን ለዘመናት ሀገርን እና ሕዝብን አስተሳስረው ያቆዩ የሰላም እሴቶችን በቃላት ከማስተማር ባሻገር "በተግባር ኖሮ ለሌሎች ምሳሌ...

“በጎጃም ያለው ፅንፈኛ ቡድን እየተዳከመና ወደ ተራ ሽፍትነት እየወረደ ነው” ሜጀር ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁን

በምስራቅ ጎጃም ዞን ሰላምን ሲያውክ የቆየው ፅንፈኛ ቡድን እየተወሰደበት ባለው እርምጃ እየተዳከመ፣ እየተመናመነና ወደ ተራ ሽፍትነት እየወረደ ነው ሲሉ የ6ኛ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁን ገልጸዋል። ሜጀር ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁን ከሠራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች፣...

“ኮሚሽኑ በዓለም አቀፍ መድረክ የአፍሪካን ጥቅሞች ለማስጠበቅ መሥራቱን ይቀጥላል” የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ...

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በዓለም ዓቀፍ መድረክ የአፍሪካን ጥቅሞች ለማስጠበቅ መሥራቱን እንደሚቀጥል የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ተናግረዋል። ሊቀመንበሩ ይህንን ያሉት የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አሥፈጻሚዎች ምክር ቤት 49ኛው መደበኛ ሥብሠባን በከፈቱበት ወቅት ነው። ለሁለት...

“ወገኖቻችን በግልጽነት፣ እየተከባበሩ፣ እየተቀራረቡ እና እየተነጋገሩ ነው” ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ

ኢትዮጵያ እየመከረች ነው። የምክክር ጉባዔ ማድረግ ከጀመረች ሰነባብታለች። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የእስካሁኑን ሂደት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ሀገራዊ ምክክሩ ሂደቱን ጠብቆ እየተካሄደ መኾኑን ገልጸዋል።ተሳታፊዎቹ...

‎የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ጥራትን ለማጎልበት በትኩረት እንደሚሠራ ገለጸ።

በ2019 በጀት ዓመት የትምህርት ጥራትን ይበልጥ ለማጎልበት በትኩረት እንደሚሠራ የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ አርሰናል አብዲ ገልጸዋል። የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በበጀት ዓመቱ በሚከናወኑ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም በያዝነው የበጀት ዓመት የትምህርት ጥራትን...