የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት፦

10

 

የኢትዮጵያውያን ክንድ ተባብሮ፣ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ሌላ ታሪክ ለመስራት 5 ቀናት ብቻ ቀርተዋል! ውድ የሀገሬ ልጆች፤ በእነዚህ ቀናት አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ፣ በቁርጠኝነት እንድትነሱ እና በአንድነታችን የምናስመዘግበውን ድል እውን እንድናደርግ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
‎በጋራ ተስፋን እንትከል!

#አሚኮ #GreenLegacy #Ethiopia

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

Previous articleበበጀት ዓመቱ የተገኙ ስኬቶችን በማስፋት በቀጣይ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት መሥራት ይገባል።
Next articleከአጭበርባሪዎች ይጠንቀቁ!