የሐረሪ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት ውሳኔዎች።
ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሐረሪ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ መዋቅራዊ እና ማኅበራዊ ረቂቅ አዋጆች እና ደንቦች ላይ ከተወያየ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
ካቢኔው ካጸደቃቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች መካከል የክልሉን ብዙኅን መገናኛ ኤጀንሲ በአሁኑ...
🌿 ዛሬ የሚተከሉ ችግኞች የነገው ትውልድ ህልውና ናቸው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬታማ ለማድረግ ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እየሠራ ነው።
ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ሥራ ከሚከናወንባቸው አካባቢዎች መካከል የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ተጠቃሽ ነው።
የአዊ...
የዢ ጂንፒንግ ሰሜን ኮሪያ መግባትና አንድምታው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገብተዋል። በፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የዢ ጉዞ የዚህ ዓመት የመጀመሪያው የውጭ ሀገር ጉብኝት ነው። ጉዞው የተደረገው የሩሲያውን...
“እውነተኛ እና ዘላቂ እድገት ሊመጣ የሚችለው ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተሳሰረ ሥራ መሥራት ሲቻል ነው”...
ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ዓለም አቀፍ የአካባቢ ቀንን "የአየር ንብረት ተጽዕኖን መግታት ለዘላቂ ልማት" በሚል መሪ መልዕክት የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት እያከበረ ይገኛል።
የአማራ ክልል አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ኀላፊ...
የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የአካባቢውን ነዋሪዎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የአገዳ ቆረጣ ሥራ ላይ ገብተው የሥራ ዕድል ተጠቃሚ የኾኑ የአካባቢውን ነዋሪዎች አሚኮ በቦታው ተገኝቶ አነጋግሯል።
ከሥራ እድል ተጠቃሚዎች መካከል ወይዘሮ ፀሐይነሽ ፈጠነ፣ ወጣት ሰለሞን አላምነው...







