“አንድ ተቋም የተሳካ የመዋቅር ለውጥ ሲያደርግ የተሰጠውን ተልዕኮ ለመፈጸም ያስችለዋል” አቶ ዓለምአንተ አግደው

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የፍትሕ እና ሕግ ኢንስቲትዩት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የሪፎርም ጥናት አከናውኗል። በተቋሙ ሪፎርም ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋርም ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ የተገኙት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ...

“የተመራማሪዎች እና ባለሙያዎች ሥራ በአርሶአደሮቹ ደጅ ላይ መኾን አለበት” የግብርና ቢሮ ኀላፊ ደረጀ ማንደፍሮ

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ 12ኛውን የግብርና ልማት አጋር አካላት የግንኙነት አማካሪ ካውንስል ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ደረጀ ማንደፍሮ ጉባኤው በ12ኛው ጉባኤ ሲመክር...

“የኢትዮጵያን ዕምቅ አቅሞች በመግለጥ ረገድ ግለሰቦች የማይተካ ሚና አላቸው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር፡ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በአብዲ ነጋሽ ቅርስ ማሰባሰቢያና ማስጎብኛ ቤት ተገኝተው የቅርሶችን ስብስብ ከተመለከቱ በኃላ የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፦ ኢትዮጵያ የረጅም ዘመናት ሥልጣኔና የጥንታዊ ቅርሶች ባለቤት መሆኗን የምንመሰክረው እንደ አቶ...

የንግድ ቤቶችን ለመከራየት የሚከፈል የቁልፍ ክፍያ ያስጠይቃል?

  ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስሟን መግለጽ ያልፈለገች አንዲት ወጣት ከሁለት ዓመት በፊት በባሕር ዳር ከተማ በአልባሳት ንግድ ሥራ ዘርፍ ተሠማርታ ስትሠራ እንደነበር ለአሚኮ ዲጂታል ተናግራለች። በወቅቱ ቤተሰቦቿ ከሰጧት የሥራ መንቀሳቀሻ ገንዘብ ውስጥ 60...

ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርድት ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ።

  ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉትን የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሳልቫ ኬር ማያርዲትን ወደሀገራቸው ተመልሰዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሽኝት አድርገውላቸዋል። የፕሬዝደንቱ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች...