በአዲሱ የመረጃ ነፃነት አዋጅ ቁጥር 1427/2018 ዓ.ም. የግል ድርጅቶችም መረጃ የመስጠት ግዴታ ተጣለባቸው።

  በዓለም የመረጃ ነፃነትን ሕገ-መንግሥታዊ እና ሕጋዊ እውቅና በመስጠት ተግባራዊ ያደረጉ ሀገራት ቁጥር 139 ደርሰዋል። እነዚህ ሀገራት መረጃን ለዜጎቻቸው ተደራሽ ማድረግ የመልካም አሥተዳደር እና የዴሞክራሲ መሠረት መኾኑን አምነውበት እየሠሩበት ይገኛሉ። ኢትዮጵያም የመረጃ ነፃነት ሕግን በተግባር...

ኢትዮጵያውያን ሁሉ ከልብ መነጋገርን ሽተው ያለልዩነት የተገናኙበት ታላቅ ቂድረክ!

የኢትዮጵያን የዘመናት የአለመግባባት ቋጠሮ ለመፍታት፤ የታሪክ ተቃርኖዎች እና የፖለቲካ ሽኩቻዎችን በዘላቂነት ለመቅረፍ የተጀመረው ሀገራዊ ምክክር በሂደቱ በርካታ መሠናክሎችን አልፎ ኢትዮጵያውያንን በአንድ መድረክ ለአንድ ዓላማ በታሪካዊ ጉባኤ ላይ አሰባስቧቸዋል። ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት እየተንከባለሉ የመጡ ውስጣዊ...

መሪዎች የብልጽግና ፓርቲ እሳቤዎችን በተግባር በመተርጎም ውጤታማ የመንግሥት እና የፓርቲ ተግባራትን አከናውነዋል።

የሐረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ጌቱ ወዬሳ በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት የተከናወኑ የፓርቲ እና የመንግሥት ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በበጀት ዓመቱ የፓርቲውን እሳቤዎች በተግባር በመተርጎም ረገድ አበረታች እና ስኬታማ ተግባራት መከናወናቸውን...

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት...

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ነው የተፈራረሙት። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰፋፊ የለውጥ...

ኤርቪን ማሲንጋ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ያደረጉት ምልከታ እና የሁለትዮሽ ትብብሩን የማጠናከር ቁርጠኝነት

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ የሚመራ የልዑካን ቡድን በጎንደር ከተማ ቆይታው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየሠራቸው ያሉ የመማር ማስተማር እና የሕክምና ሥራዎችን ተመልክቷል። የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ.ር) እና ሌሎች የሥራ ኀላፊዎችም ለልዑክ ቡድኑ አቀባበል አድርገዋል። ልዑኩ...