“ልጆቻችንን ለጦርነት ከምንሰጥ እኛን ቢወስዱን እንመርጣለን” የትግራይ ክልል እናቶች ጩኸት !
ሕገ ወጡ የሕወሃት ቡድን በ2013 ዓ.ም በከፈተው ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ በደል ፈጽሟል። በዚያ ጦርነት ብዙዎች ሞተዋል፤ ከፍተኛ ሀብትም ወድሟል።
ሕገ ወጥ ቡድኑ የትግራይ ወጣቶችን በሀሰት ፕሮፖጋንዳ በማነሳሳት እና በማሳሳት ለጦርነት ማግዷል። ወጣቶችንም ለሞት እና...
“ሠራዊቱ ሕዝብን ከራሱ አስቀድሞ የዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ ጠላትን ፊት ለፊት ተጋፍጧል” የደራ ሀሙሲት አሥተዳደር
በደቡብ ጎንደር ዞን የደራ ሀሙሲት ወረዳ መሪዎች እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት መሪዎች በቀጣናው የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለመገንባት የሚያስችል ውይይት አድርገዋል። የአካባቢው የፀጥታ ኃይሎች እና የመሥተዳደር አካላት ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት በመሥራታቸው አሁን የሚታየውን...
ማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊስ እና የደኅንነት ካሜራዎች የሀረሪ ክልልን ሰላም ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀረሪ ክልል በ2018 በጀት ዓመት የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሰላምን ለማጽናት በተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ ሥራዎች መመዝገባቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አሕመድ አብዲ የማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አደረጃጀቶች እና ሕዝቡን የሰላሙ ባለቤት አድርጎ ተከታታይ...
በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለቡና ችግኝ ትኩረት ተሰጥቷል።
የአርንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታን ሊያሳድጉ የሚችሉ ችግኞች በስፋት እንዲተከሉ ዕድል ፈጥሯል፡፡
የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደርም ከደን ችግኞች በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ችግኞች በተለይ ቡና፣ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ እና ሌሎች ችግኞች...
የሥልጣን ጥማቱን ለማርካት የትግራይ ሕዝብን ረግጦ መግዛት የሕገወጡ ሕወሃት ፍላጎት ነው።
የፕሪቶሪያን የሰላም ሥምምነት ያፈረሰው ሕገ ወጡ የሕወሃት ቡድን የትግራይ ሕዝብን ዳግም በሀሰት ፕሮፖጋንዳዎቹ ለማታለል እየሠራ እንደሚገኝ እየወጡ ያሉ መረጃዎች ያሳያሉ።
መንግሥት የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም ለክልሉ በጀትን ከመመደብ ጀምሮ አያሌ ተግባራትን ማከናወኑ ይታወሳል። ኾኖም ግን...








