“ዴሞክራሲያዊ አካሄድን ከምንጊዜውም በላይ ለማጽናት በሚያስችል የምርጫ ዋዜማ ላይ ነን” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018 ዓ.ሜ (አሚኮ) "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የብልፅግና ፓርቲ አባላት እና የመንግሥት ሠራተኞች መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ ባለፉት ዓመታት በሁሉም ዘርፍ የተመዘገቡ ለውጦችን...

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ተመለሱ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉትን የፈረንሳይ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደሀገራቸው ሲመለሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ሽኝት አድርገውላቸዋል። የፕሬዝደንቱ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት...

“ሀገር ከፓርቲ በላይ ነው” የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

ባሕር ዳር: ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ ተወያይተው የጋራ ምክር ቤቱ መሪዎች መግለጫ ሰጥተዋል። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት...

ትራንፕ የአሜሪካ ቱጃሮችን ጭምር ይዘው ቻይና – ቤጅንግ ገቡ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶንላንድ ትራንፕ ከቻይናው አቻቸው ጋር ለመወያየት ዛሬ ቻይና ቤጅንግ መግባታቸውን ሲኤንኤን ዘግቧል። ሁለቱ ኃያላን ሀገራት በመሪዎች ደረጃ የሚያደርጉት ውይይትም ዓለም የሚጠብቀው ጉዳይ ኾኗል። ትራንፕ በቤጅንግ ቆይታቸው በሆርሙዝ...

“ጋሸና እና አካባቢው ከብልጽግና ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ ይኾናል” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ጋሸና ከተማ መቄት ቁጥር ሁለት የምርጫ ክልል ላይ የምርጫ ቅስቀሳ አድርገዋል። የጋሸና ከተማ አሥተዳዳር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጸጋ ውቤ የብልጽግና ፓርቲ ጋሸና...