ምርጫ ለዴሞክራሲዊ ሀገር!

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ቅስቀሳ እና ውይይት እየተካሄደ ነው። መድረኩ ላይ በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)፣ የአማራ ክልል ሚሊሻ...

ተመካክሮ፣ ተወያይቶ እና ተግባብቶ ሀገርን ማሻገር ያስፈልጋል።

ባሕርዳር፡ ግንቦት 07/2018ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ ነው። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው...

የሀገር ሰላም አምባሳደሮች ኾነን ምርጫውን ማስኬድ አለብን።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምርጫ ወቅት የማኅበረሰብ ሚና ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እና ለሀገር መረጋጋት እጅግ ወሳኝ ነው። ማኅበረሰቡ ከመምረጥ ባለፈ በርካታ ኀላፊነቶችም አሉበት። የደብረ ማርቆስ ነዋሪ የኾኑት ጌታሁን ፈንቴ ምርጫ የአንድ ጠንካራ ሀገረ...

ሰላማዊ የምርጫ ሥርዓት ለዴሞክራሲ መሠረት ነው።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላማዊ ምርጫ ማካሄድ ለአንድ ሀገር የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ምሰሶ ነው። የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ሀሳቡ ተስፋ የምርጫ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚገነባው በሕዝብ ድምጽ...

“ብልጽግናን መምረጥ የነገዋን ዘመናዊት ኢትዮጵያ እና የወጣቶችን ብሩህ ተስፋ ማረጋገጥ ነው” የጎንደር ከተማ የድጋፍ...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ ወጣቶች 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክተው ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ በሕዝባዊ ሰልፍ እየገለጹ ነው። የኢትዮጵያን ክብር ከፍ ለማድረግ፣ የባሕር በር አማራጮችን ለማስፋት እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ የተጀመረው...