“ይወክለኛል የምንለውን ፓርቲ መወሰን ያለብን በካርዳችን ብቻ ነው” የዳውንት ወረዳ ነዋሪዎች

​ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድበት ዕለት እየተቃረበ መምጣቱን ተከትሎ በሰሜን ወሎ ዞን ሰፊ የምርጫ ቅስቀሳ እና የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። ከዚህ ጋር ተያይዞ የመምረጥ መብታቸውን ለመጠቀም በከፍተኛ ተነሳሽነት እና ዝግጁነት...

ልማትን በመንግሥት ፣ መንግሥትን በምርጫ

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ ነፃ እና ፍትሐዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው። በሰሜን ጎንደር ዞንም ከመራጮች ምዝገባ ጀምሮ የቅድመ ዝግጅት ሥራው ቀጥሏል። የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤ...

ምርጫው ወጣቶች የሰላም አምባሳደርነታቸውን የሚያረጋግጡበት ነው።

ባሕር ዳር፡ግንቦት 12/2018 (አሚኮ) ኢትዮጵያ የቀጣይ አምስት ዓመታት መሪዋን ልትመርጥ ቀናቶች ቀርተዋታል። እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች ሲደረጉ ቆይተዋል። የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ዮሴፍ አበራ በሀገር አቀፍ ደረጃ 55 ሲቪክ...

⚖️ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁሉን አቀፍ የፍትሕ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ሊገነባ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁሉን አቀፍ የኾነ የፍትሕ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ወይም "ጀስቲስ ሀብ" ለመገንባት ዲዛይን አሠርቷል። የተዘጋጀው የመነሻ ዲዛይንም የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተገኙበት ተገምግሟል። የአማራ...

በደቡብ ጎንደር ዞን እና በደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ መሠረተ ልማቶች ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።

ደብረታቦር፡ ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል፣ በደቡብ ጎንደር ዞን እና በደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በከተማዋ ተጠናቅቀው ለአገልግሎት የበቁ እና በመገንባት ላይ ያሉ የተለያዩ መሠረተ ልማቶችን ጎብኝተዋል። ከተጎበኙት መካከል የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና...