የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአንዳንድ ቃላት ትርጓሜ

  👉 “ቦርድ” ማለት በዐዋጅ ቁጥር 1133/2011 መልሶ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነው፡፡ 👉 “ምርጫ” ማለት በፌዴራል እና በክልል ሕገ መንግሥታት እንዲሁም በሌሎች አግባብ ባላቸው ሕጎች መሠረት የሚካሄድ የጠቅላላ፣ የአካባቢ፣ የማሟያ ወይም የድጋሚ ምርጫ ነው፡፡ 👉...

ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶችን የሀገር ግንባታ ዋና ተዋናይ አድርጎ እየሠራ ነው።

  ጎንደር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ ትክል ድንጋይ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ የወጣቶች ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ ተካሂዷል። የድጋፍ ሰልፉ "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር " በሚል መልዕክት...

“መገናኛ ብዙኅን በምርጫ ሥራዎች ላይ በገለልተኝነት መሥራት ይገባቸዋል” ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ

  አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መገናኛ ብዙኅን በቅድመ ምርጫ፣ በምርጫ ዕለት እና ከምርጫ በኋላ የጋራ አቅማቸውን በማቀናጀት ፍትሐዊ የዘገባ ሽፋን እና ትክክለኛ መረጃን ለሕዝቡ ማድረስ እንደሚጠበቅባቸው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ተናግረዋል። የመንግሥት...

በምርጫው ዕለት መምረጥ የሚያስችለንን በቂ ግንዛቤ አግኝተናል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊካሔድ 10 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ፖለቲካ ፓርቲዎችም የምርጫ ቅስቀሳቸውን ማካሄዳቸውን ቀጥለዋል። ዜጎችም ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ለነገይቱ ሀገር ዕድገት ወሳኝ የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ እየተጠባበቁ ይገኛሉ። በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር...

ለጸናች ሀገር የወጣቶች ተሳትፎ የጎላ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰንበቴ ከተማ እና የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ወጣቶች ለብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል። የድጋፍ ሰለፉ እና የምርጫ ቅስቀሳው "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር...