ከነዳጅ እጥረት እፎይታ እስከ አካባቢ ጥበቃ !

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአሁኑ ወቅት ታዳሽ ኃይል ላይ ትኩረት በመደረጉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በብዛት ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው፡፡ ለዚህም የኤሌክትሪክ ባጃጆች መበራከት የትራንስፖርት ዘርፉ ከነዳጅ ጥገኝነት ወደ ታዳሽ ኃይል እየተሸጋገረ ስለመኾኑ ማሳያ ነው፡፡ ወጣት...

ሴቶች የእናትነት ጥበባቸውን ለሰላማዊ ምርጫ ሊጠቀሙበት ይገባል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት የሴቶች የእግር ጉዞ የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሂዷል። የከተማ አሥተዳደሩ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ ሰብለ ዘውዱ፤...

በአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ንግግር ላይ የዩራኒየም እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ጉዳይ አለመግባባትን አባብሷል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ንግግር ይበልጥ ውስብስብ እየኾነ በመጣበት በአሁኑ ወቅት ኢራን የዩራኒየም ክምችቷን አሳልፋ እንደማትሰጥ አስታወቀች። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን በኢራን የዩራኒየም ክምችት ላይ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ...

በባቲ ወረዳ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።

  ከሚሴ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ባቲ ወረዳ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል። የባቲ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ ሰይድ አሕመድ ከ250 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት...

🗳️ 10 ቀናት ብቻ በቀሩት ምርጫ የሚበጅዎትን ለመምረጥ ምን ያህል ተዘጋጅተዋል ?

  ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 🇪🇹 ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ መራጩ ሕዝብ ካርድ አውጥቶ የምርጫውን ቀን እየተጠባበቀ ይገኛል። የምሥራቅ በለሳ ወረዳ ነዋሪዎችም የምርጫውን ቀን በጉጉት እየጠበቁት ይገኛሉ። አሚኮ ያነጋገራቸው የወረዳው ነዋሪዎች ቀደም ብለው የምርጫ ካርድ...