አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ በደብረ ብርሃን ከተማ ያስገነባውን ባለ አራት ኮከብ ሆቴል አስመረቀ።
ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኃይሌ ሆቴሎች እና ሪዞርቶች ግሩፕ በደብረ ብርሃን ከተማ በ1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር የገነባውን ባለ አራት ኮከብ ሆቴል አስመርቋል።
በታሪካዊቷ የደብረ ብርሃን ከተማ የኃይሌ ሆቴሎች እና ሪዞርቶች ግሩፕ 11ኛ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአፍሪካ ኅብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ...
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና የፈጠራ ሥራዎችን ለማስፋፋት እየተገበረች የምትገኘውን የላቀ ሚና እውቅና ለመስጠት መኾኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት...
“የፈጠራ ሥራዎች ለአፍሪካ ዕድገት ምንጊዜም ወሳኝ መሰረት ናቸው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዣን ካሴያ ጋር ተወያይተዋል። ይህንን አስመልክተው የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፦
ዛሬ ጠዋት የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል ስላለው ትብብር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጅቡቲው ፕሬዝዳንት መልእክተኛ ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል።
"ዛሬ ጠዋት ከፕሬዝደንት ኡመር ጌሌህ የተላከ መልዕክት በመያዝ የመጡትን የጂቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና አለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር አብዱልቃድር...
የብሪቲሽ አየር መንገድ የአውሮፕላን በረራ ላይ የዋይ-ፋይ አገልግሎት በይፋ ፈቀደ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብሪቲሽ አየር መንገድ በበረራ ላይ የዋይ-ፋይ አገልግሎትን በይፋ መጠቀም በመፍቀድ ቀዳሚው አየር መንገድ ኾኗል።
ዩኤስ ኤ ቱደይ በኤክስ ገጹ ዛሬ እንዳስነበበው አየር መንገዱ ይህን የፈቀደው በቅርቡ ባስተዋወቀው በሳተላይት የሚሠራ...








