“የሕዝብ ይኹንታ ያለው አካል የሚመጣው በምርጫ ነው” የፖለቲካ ምሁር
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ስድስት ሀገራዊ ምርጫዎችን ከዚህ በፊት አካሂዳለች። እነዚህ የምርጫ ሂደቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ታሪክ፣ ተስፋ እና ትምህርት ጥለው አልፈዋል።
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት...
“የታሪክ አሻራ ለማስቀመጥ የምርጫ ቀኑን በደስታ እየተጠባበቅን ነው” የሰከላ ወረዳ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በነፃነት ድምጽ በመስጠት ፍላጎታቸውን እና ሉዓላዊነታቸውን የሚያረጋግጡበት ሂደት ነው። በዚህም ሀገሪቱ ለምታካሂደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተለያዩ የዝግጅት ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በምዕራብ ጎጃም ዞን በሰከላ ወረዳ...
“ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ተዘጋጅተናል” የታች ጋይንት ወረዳ ነዋሪዎች።
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወረዳው ነዋሪዎች ለአሚኮ እንደተናገሩት ምርጫው የሀገር እና የሕዝብን ቀጣይ እጣ ፋንታ የሚወስን መኾኑን በመገንዘብ በንቃት ለመሳተፍ ተዘጋጅተዋል።
ሀሳባቸውን ለአሚኮ የሰጡ የወረዳው ነዋሪ እንደተናገሩት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመሳተፍ የዜግነት ኀላፊነታቸውን...
“ብልጽግና ቃሉን በተግባር እየፈጸመ ያለ ፓርቲ ነው” አቶ ግዛቸው ሙሉነህ
ባሕር ዳር: ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ እና የአገው ግምጃ ቤት ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች በጋራ በመኾን ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ ሰልፍ አካሂደዋል።
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የጎንደር ከተማን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታን ጎበኙ።
ጎንደር: ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ በመጠናቀቅ ደረጃ ላይ ነው። ግንባታው የማጠናቀቂያ ሥራዎች እየተሠሩለት መኾኑ ተመላክቷል።
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ግንባታው በጥራት እየተገነባ መኾኑን ገልጸዋል። በአጭር ጊዜ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት...








