“ብልጽግና የገባውን ቃል የፈጸመ የተግባር ፓርቲ ነው” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ከተማ የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርጓል።
በሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፉ እና በምርጫ ቅስቀሳው የፓርቲው ደጋፊዎች እና ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የብልጽግና ፓርቲ...
የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዛሬው ዕለት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም ከማለዳው 11:45 ጀምሮ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ የፓርቲው አመራር እና አባላት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ በአደባባይ እየገለፁ ይገኛል።
#Ethiopia #ብልጽግናፓርቲ #አዲስአበባ...
“ምሥራቅ ዕዝ ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮውን በመወጣት የሕዝባችንን የሰላም እና የልማት ፍላጎት አሳክቷል”ሌተናል ጄኔራል መሐመድ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምሥራቅ ዕዝ የተጣለበትን ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮ ለመወጣት ያደረጋቸው ስምሪቶች የሕዝብን የሰላም እና የልማት ፍላጎት ማሳካታቸውን በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ገልጸዋል።
ሌተናል ጄኔራል...
አሚኮ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እኩል ዕድል ሰጥቷል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎችን በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች በዘገባዎች እና በፕሮግራሞች ለሕዝብ ሲያደርስ ቆይቷል።
የተለያዩ ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎችን በማጋራት ከአሚኮ ጋር ሲሠሩ ከነበሩ...
ባሕር ዳር ከተማ በልማት ጎዳና ላይ የምታሳየው መነቃቃት የነገ ተስፋን በተጨባጭ የሚያሳይ መሆኑን ምክትል...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተፈጥሮ እውነት ከታሪክ ክብር ጋር በተዋሃደባት፣ በጣና ሐይቅና በዓባይ ወንዝ በታጀበችው የውበት ማማዋ ባሕር ዳር ገብተናል ብለዋል በማኅበራዊ ትስስር ገጻው ባወጡት መረጃ።
ባሕር ዳር ከተማ በልማት ጎዳና ላይ የምታሳየው መነቃቃት...








