ሕፃናት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ኾነው እንዲወጡ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ደኅንነቱ የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ሕፃናት" በሚል መሪ መልዕክት በአፍሪካ ለ36ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ35ኛ ጊዜ የአፍሪካ ሕጻናት ቀን ይከበራል።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ቀኑን ምክንያት...
ኮሚሽኑ ከቀድሞ ታጣቂዎች አጀንዳ ተረከበ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ እና በአሁኑ ሰዓት ሰላምን መርጠው የተመለሱ አካላትን የምክክር አጀንዳ ተረክቧል።
በአጀንዳ ርክክብ መድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ምክትል ዋና ኮሚሽነር...
“የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመግታት ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በቅርበት እንሠራለን”...
አዲስ አበባ: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ፊርማ ሥነ ሥርዓት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃይማኖት ዘለቀ ባለሥልጣኑ...
🚜 ለሜካናይዜሽን እርሻ ትኩረት መስጠቱን በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሜካናይዜሽን ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባለፈ ምርቶችን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ሚናው ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል የሜካናይዜሽን እርሻ በስፋት ከሚተገበርባቸው አካባቢዎች መካከል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ቀዳሚ...
የኤች አይ ቪ ስርጭትን ለመግታት ወጣቶች ፋና ወጊ መኾን ይጠበቅባቸዋል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ወጣቶች በኤች አይ ቪ ስርጭት ያላቸውን ተጋላጭነት ለመቀነስ ያለመ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው።
በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኀላፊ መልካሙ ጌትነት የኤች...








