ኮሚሽኑ ከቀድሞ ታጣቂዎች አጀንዳ ተረከበ።

2

 

ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ እና በአሁኑ ሰዓት ሰላምን መርጠው የተመለሱ አካላትን የምክክር አጀንዳ ተረክቧል።

በአጀንዳ ርክክብ መድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ፤ ብቸኛው የሰላም መንገድ ምክክር መሆኑን አምናችሁ በመምጣታችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል።

አክለለውም ከጥቅ ትግል የሰላም ትግል መርጣችው በመመምጣታችሁ በውሳኔአችሁ ልትኮሩ ይገባል በማለት አድናቆታቸውን ገልፀዋል ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ።

ኮሚሽኑ የተረከበውን አጀንዳ በቅርቡ የሚያካሄደው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አካል እንደሚያደርገውም ገልፀዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመግታት ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በቅርበት እንሠራለን” የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን
Next articleሕፃናት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ኾነው እንዲወጡ እየተሠራ ነው።