“አማራ ክልል በልማት ተወዳዳሪ እንዲኾን በሁሉም ዘርፍ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይገባል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
የአማራ ክልል መንግሥት የክልሉን የ2018 በጀት ዓመት የአሻጋሪ ዕድገት እና ዘላቂ የልማት ዕቅድ አፈጻጸም በተመለከተ ግምገማ ማካሄድ ጀምሯል።
በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ እንዲኹም...
የሰላም አማራጭን መጠቀም ለሕዝብ ሰላም መቆም ነው።
ጦርነት ሁልጊዜም ዋጋው ከባድ ነው። በግንባር የሚረግፉት ወጣቶች፣ የሚያለቅሱ እናቶች እና የሚፈናቀሉ ንጹሐን የአንድ ሀገር እና ሕዝብ አካል ናቸው። የሰላምን አስፈላጊነት ከጦርነቱ ማዕበል ውስጥ ከነበሩት ሰዎች አንደበት መስማት ደግሞ የእውነቱን ጥልቀት አጉልቶ ያሳየዋል።
በአማራ ክልል...
ሰላምን መቼ ነው የምናቅደው?
ጆን ጊቭሰን የተባሉ ጸሐፊ "የሰላም ጽንሰ-ሐሳብ" በተሰኘው መጽሐፋቸው የአልበርት አንስታይን ንግግር ጠቅሰው ሲጽፉ "ሰላም በኃይል ሊጠበቅ አይችልም፤ ሊገኝ የሚችለው በመረዳዳት ብቻ ነው" ይሉናል።
የባሩክ ስፒኖዛን ንግግር ጠቅሰው ሲጽፉ ደግሞ "ሰላም የጦርነት አለመኖር አይደለም፤ ሰላም በጎነት፣...
የጊንጥ ፖለቲካ – ያሻገሩትን የመንደፍ ፍጻሜ።
ሕገ ወጥ እና ጽንፈኛ ቡድኖች የሕዝብ ድጋፍ ሲያጥራቸው የሌሎችን ብሶት መጠቀሚያ ያደርጋሉ። የራሳቸውን ዓላማ ለማሳካት ሲሉ ጊዜያዊ አጋሮችን እና አጃቢዎችን ይሠበሥባሉ። የሌሎችን ቁስል በማከክ አብረዋቸው እንዲሰለፉም ያደርጋሉ። ኪሳራ ሲያጋጥማቸውም ሀገርን እስከማፍረስ ይደርሳሉ።
ይህ አይነቱ የፖለቲካ...
“ኢትዮጵያ በእናቶች እና በሕጻናት ሞት ቅነሳ ላይ ለውጦችን አስመዝግባለች” ዶክተር መቅደስ ዳባ
76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በሀገሪቱ የተመዘገቡ የዘርፉን ዓበይት ስኬቶች በጉባኤው መክፈቻ ላይ አብራርተዋል። ሚኒስትሯ በተለይም በእናቶች፣ በሕጻናት እና በጨቅላ ሕጻናት ሞት ቅነሳ ላይ...








