“ምርምሮች የማኅበረሰቡን ችግር የሚፈቱ መኾን አለባቸው”

  ጎንደር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 32ኛው ሀገር አቀፍ ዓመታዊ የምርምር ጎባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። ‎ ‎በጉባኤው የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር)፣ የአፍሪካ ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃ፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አሥራት አጸደወይን (ዶ.ር)፣...

የአርሶአደሮችን የምርት አቅም ለመጨመር በኩታ ገጠም የማደራጀት ሥራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደን ሽፋንን በአንድ በመቶ ማሳደግ አካባቢው የሚታወቅበትን የአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት ማስፋት የምዕራብ ጎጃም ዞን የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ትኩረት ነው። የጃቢ ጠህናን ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ...

በአማራ ክልል በመኸር እርሻ ለመሸፈን ከታቀደው መሬት ውስጥ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሄክታሩ በኩታገጠም...

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2018/19 የምርት ዘመን የታቀዱ የግብርና ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ ይገኛሉ። ​የዘንድሮው የክረምት እርሻ እንቅስቃሴ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ በሰሜን ጎጃም ዞን ይልማና ዴንሳ ወረዳ...

“የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት የከተማዋ የወደፊት እጣ ፈንታ ላይ መሠረት የጣለ ነው” ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው ብለዋል። ‎ ‎ከእንጦጦ እስከ ፒኮክ፣ ከእንጦጦ እስከ...

እውቅና ላገኙ የቤት ማኅበራት በቂ ቦታ መዘጋጀቱን የአማራ ክልል መሬት ቢሮ አስታወቀ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለብዙዎች መጠለያ ማግኘት እና የቤት ኪራይ ሥጋትን መገላገል የሕይወት ትልቁ ስኬት ነው። ይህንን የዜጎች አንገብጋቢ የቤት መሥሪያ ቦታ ችግር ለመቅረፍ የአማራ ክልል መሬት ቢሮ በቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበር...