“ዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ተቋማዊ ሪፎርም በመሥራት የክልሉን ምጣኔ ሀብታዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይኖርበታል” አብዱ ሁሴን...
የዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ፣ የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እና የማጽደቅ መረሐ ግብር በሎጎ ሐይቅ ሪዞርት እየተካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር እና የዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የቦርድ ሠብሣቢ አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)...
በአንድ ዓመት ብቻ 3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ። 🇪🇹
🇪🇹በኢትዮጵያ ባለፋት ዓመታት በግብርናው ዘርፍ የላቀ ውጤት መመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛው ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ በሰጡት ማብራሪያ መግለጻቸው የሚታወስ ነው።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት...
በደቡብ ጎንደር ዞን ያለውን ሰፊ የብረት ማዕድን እና የድንጋይ ከሰል ሃብት ለማውጣት ጥረት እየተደረገ...
በደቡብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር አዘጋጅነት “የኢትዮጵያ ማንሰራራት” በሚል መሪ መልዕክት ከዞኑ የመምሪያ ኀላፊዎች ጋር የዕመርታ ቀን የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
የምክክር መድረኩ የዞኑን እምቅ ሃብቶች በሳይንሳዊ መንገድ በማልማት እና ምርታማነትን በእጥፍ በማሳደግ በራስ አቅም ለመቆም የሚያስችሉ...
ከችግር ቆጣሪነት ወደ ድንቅ መዳረሻነት – የኢትዮጵያ የቱሪዝም ሕዳሴ
ኢትዮጵያ ታሪካዊ፣ ተፈጥሯዊና ባሕላዊ ጸጋዎቿ ሳይነኩ ለዓመታት ተቀምጠው የቱሪዝም ዘርፉም ለሀገር ዕድገት የሚጠበቅበትን ያህል ሳያበረክት ቆይቷል። ቀደም ሲል ሀገራችን በውጭው ዓለም በረሃብና በችግር ትርክት ብቻ ትታወቅ የነበረችበትን የተሳሳተ ገጽታ መቀየርም ትልቅ ፈተና ነበር።
ሆኖም ይህንን...
ግብርናን ከኢንዱስትሪ አስተሳስሮ የቀጠለው የአማራ ክልል የእመርታ ጉዞ
በአማራ ክልል ጳጉሜን 1 "የእመርታ ቀን" የአምራች ኢንዱስትሩዎችን እና በሰሜን ምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ግቢ በ28 ሄክታር መሬት ላይ የለማ የበቆሎ ልማት እና የዶሮ እርባታን በመጎብኘት ተከብሯል። ጉብኝቱ የተካሄደው በክልሉ ግብርና፣ ገቢዎች፣ ገንዘብ፣ ማዕድን፣...








