የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኀይል መቆራረጥን ለማስቀረት እየሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኤሌክትሪክ ኀይል መቆራረጥን ለመቀነስ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
አገልግሎቱ የኤሌክትሪክ ኀይል መቆራረጥ እና የክረምት ዝግጅትን በሚመለከት ለመገናኛ ብዙኀን መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫውም እየተስተዋለ ያለውን የኀይል መቆራረጥ በዘላቂነት ለመቀነስ...
“የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ትግበራ እውቅና የሚሰጠው ነው” የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም(አሚኮ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ባለፉት ዓመታት ያከናወነቻቸው ተግባራት በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን ይበልጥ ያጎላ መኾኑን የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም አስታውቋል።
የፕሮግራሙ የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ ሳሙኤል ግባይዴ (ዶ.ር)
ሀገሪቱ ባለፉት ሰባት ዓመታት 50...
“ቴክኖሎጂን ከሀገራዊ ርዕያችን ጋር አጣምረናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ፣ እጅግ ዘመናዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን በመጠቀም የተገነቡ ቤቶችን የሚያሳይ የግንባታ መጎብኘታቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሳይት ሦስት የላቁ የግንባታ ዘዴዎች በጥምረት ጥቅም ላይ...
“ወልድያ የተራራ ሥር ጌጥ፤ የኮረብታ ግርጌ ፈርጥ”
ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አንቺ የተራራ ሥር ጌጥ፤ የኮረብታ ግርጌ ፈርጥ ነሽ፤ ስምሽ ከተራራዎች ገዝፎ ይነሳል፤ ታሪክሽ ከተራራዎች ልቆ ይወሳል።
ተራራዎችሽ መጻፍ ቢችሉ ኖሮ ጥቁር ውኃ ቀለምን፤ መቻሬ ሜዳን ብራና አድርገው ይጽፉልሽ፤ ታሪክሽንም...
ከኢራን ጋር የሚደረገው ስምምነት “በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ” እንደሚገኝ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአሜሪካ እና ኢራን ስምምነት ጋር በተያያዘ መግለጫ ሰጥተዋል
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በቅርቡ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተቀሰቀሰውን መጠነኛ ጥቃት እና ወታደራዊ ውጥረት ተከትሎ ከኢራን...







