ከደብረ ታቦር እስከ ሩሲያ የዘለቀው የህልመኞቹ ተመራማሪ ታዳጊዎች የስኬት ዕውቅና !
ባሕር ዳር: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለጋራ ዓላማ የሚተጉ፤ ካጋጠሟቸው መሰናክሎች ይልቅ ትልቁን ራዕይ የሚያዩ እና በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ኾነው እርስ በርስ የሚደጋገፉ ታዳጊዎች ሁልጊዜም ለሀገር ትልቅ ተስፋዎች ናቸው።
የዛሬ ባለታሪኮቻችን ከተለያዩ ማሕጸኖች የተገኙ ነገር...
ወልድያ አሁን በለውጥ ላይ መኾኖን ነዋሪዎቿ ተናገሩ።
ወልድያ: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወልድያ አቧራዋን አራግፋለች፤ ወልድያ ያረጀ ገጽታዋን ቀይራለች፤ ወልድያ ያልተመቹ ጎዳናዎቿን አስተካክላለች። ለዘመናዊ ከተማ የማይመጥኑ የነበሩትን ቀይራ ተውባለች።
አሁን የወልድያ ከተማ ጎዳናዎች አምረዋል። ሳቢ እና ማራኪ ኾነዋል። ለነዋሪዎቿ የማይመቹት መንገዶች ተስተካክለዋል።
የወልድያ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት በወልድያ ከተማ ተገኝተዋል።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ ራስ ዓሊ ከተማ፣ የየጁዎች ሥልጣኔ መገኛ፣ የአራቱ አውራ መንገዶች መገናኛ፣ ተራሮች እንደ ሐረግ ከተጋመዱባት፣ የሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ ንግድ ማዕከል በሆነችው የጥንቷ ገነቴ፣ የአሁኗ ወልድያ ከተማ ገብተናል ሲሉ...
የማዕድን ሀብትን በሳይንሳዊ ዕውቀት እና በዘላቂነት ለመጠቀም ጥናትን እንደ ድልድይ መጠቀም ይገባል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ በክልሉ ከሚገኙ ስድስት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የሥነ-ምድር ጥናት፣ ካርታ ሥራ እና የማዕድን ፍለጋ ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል ይፋዊ የውል ስምምነት አከናውኗል።
ስምምነቱ የተካሄደው ከባሕርዳር፣ ጎንደር፣...
ቁልፍ መሠረተ ልማቶችን ለመጠበቅ የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ሥብሠባው የቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደኅንነት ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርት እና የውሳኔ ሐሳብ...







