በጥናት በተደገፈ መልኩ የትምህርት ዘርፉን ፍላጎቶች እና ተግዳሮቶች በመለየት በመሥራቱ ውጤት ተገኝቷል።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ.ር) በተገኙበት ‘’የማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ መልዕክት በማኅበራዊ ዘርፍ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ዐበይት ውጤቶች የሚቀርቡበት የምክክር መድረክ ተካሂዷል። ‎ባለፉት ስምንት አመታት በተለይም በትምህርት፣...

የሆርሙዝን ወሽመጥ እንደ ፖለቲካዊ ግፊት መጠቀም አይገባም።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ እና የዓለም የንግድ መስመር የኾነውን የሆርሙዝ ወሽመጥ ክፍት ለማድረግ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል። የአልጀዚራ ዘገባ እንደሚያመላክተው የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማጄድ አል...

ጥራቱን የጠበቀ እና ያልተቆራረጠ የመድኃኒት አቅርቦትን በማሳደግ የጤናው ዘርፍ እንዲጠናከር እየተሠራ ነው።

  አዲስ አበባ: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ለጽኑ የመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ዓለም አቀፍ ስልታዊ አጋርነትን ማጠናከር" በሚል መሪ መልዕክት አምስተኛው ዓለም አቀፍ የሕክምና ግብዓት አቅራቢዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የኅብረተሰቡን ደኅንነት...

በሀረሪ ክልል በገጠር ኮሪደር ልማት ሁለተኛው ዙር ሞዴል የአርሶ አደሮች መንደር ግንባታ ተጀመረ።

  ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀረሪ ክልል በገጠር ኮሪደር ልማት ሁለተኛው ዙር ሞዴል የአርሶ አደሮች መንገደር ግንባታ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በተገኙበት ተጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ሞዴል የአርሶ አደሮች የመኖሪያ መንደር ግንባታ ባስጀመሩበት...

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ800 በላይ አዳዲስ የቱሪስት መስህቦች ተመዝግበዋል።

  አዲስ አበባ: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ሚኒስትር በአማራ ክልል እና በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ከ800 በላይ መስህቦችን በመመዝገብ ወደ ቱሪዝም መዳረሻነት ለመቀየር እየሠራ መኾኑን አስታውቋል። የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...