ለምክር ቤቱ የሚቀርቡ የአሥተዳደር ወሰን እና የማንነት ጥያቄዎች ቁጥር መቀነሱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ።
የፌዴሬሽን ምከርቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
ምክር ቤቱ በጉባኤው ከተወያየባቸው አጀንዳዎች መካከል የማንነት፣ የአሥተዳደር ወሰን እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አንደኛው ነው።
በጉባኤው ላይ የተነሱ ዋና...
ለተጎጂዎች ተስፋ የሰነቀው የባሕር ዳሩ የሴቶች እና ሕጻናት ማገገሚያ ማዕከል
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በ123 ሚሊዮን ብር ያስገነባውን የሴቶች እና የሕጻናት ማገገሚያ እና ማቆያ ማዕከል አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት አደርጓል።
በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ...
የአረንጓዴ አሻራ ትልቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ኾኗል።
በምሥራቅ ጎጃም ዞን የአዋበል ወረዳ ነዋሪው አርሶ አደር ስንሻው መኮንን የአረንጓዴ አሻራን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የንብ እርባታ ሥራቸውን ከ2 ወደ 30 ንብ ቀፎዎች ማሳደግ ችለዋል።
በተፋሰስ ልማት አካባቢዎች የተተከሉ የተለያዩ ዕፅዋት ለንብ እርባታው መሳካት...
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የጤናውን ዘርፍ ለማጠናከር ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ አፍስሳለች።
በአፍሪካ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ለማሳደግ ያለመ ሁለተኛው አሕጉራዊ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ 2026 የ46 ሀገራት ተወካዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ተጀምሯል።
ጉባኤውን የከፈቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የዘረጋችው ሥርዓት ከራሷ አልፎ ሌሎች ሀገራት ተማሪዎች ዕድል...
ከኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እስከ ማኅበራዊ ደኅንነት
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከጎጃም ቀጣና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል።
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል...








