የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
በዕለቱ በምክር ቤት አባላት ከተነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል:-
👉 ሀገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ዓላማ እንዲያሳካ መንግሥት ምን አይነት የሎጀስቲክስ፣ የፖለቲካ እና ተቋማዊ ድጋፍ እያደረገ ነው?
👉 ምክክሩ ያለመሰናክል እንዲሳካስ ከእያንዳንዱ ዜጋ ምን አይነት ኀላፊነት ይጠበቃል?
👉 ተጀምረው...
ከታሪክ የማይማረው የሕወሓት የጥፋት ጉዞ
#ባሕር_ዳር: ሰኔ 29/2018 ዓ.ም
ሕወሓት የመንግሥት ሥልጣንን ተቆጣጥሮ በነበረበት ዓመታት በበርካታ ወገኖች እና ተቋማት ላይ ታሪክ የማይሽረው ጥፋቶችን ፈጽሟል። ዜጎችን ለከፋ ሰብዓዊ መብት ረገጣ፤ ሀገሪቱንም ለኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ቀውስ ዳርጓል።
ቡድኑ አሁንም ድረስ ከታሪኩ የማይማር...
የጎንጅ-ኮሬ-አዲሳለም የኮንክሪት አስፓልት መንገድ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
በሰሜን ጎጃም ዞን ማኅበረሰቡ ለረጅም ጊዜ ሲጠብቀው የነበረው የጎንጅ–ኮሬ–አዲሳለም የ10 ነጥብ 74 ኪሎ ሜትር የኮንክሪት አስፓልት መንገድ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት መኾኑ ተገልጿል።
መንገዱ ከአዲሳለም ከተማ በኩል ያለው እስከ 5 ኪሎ ሜትር የሚደርሰው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ነገ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ።
#ባሕር_ዳር፡ ሰኔ 29፣ 2018
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ነገ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም የመንግሥትን የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን...
ለምክር ቤቱ የሚቀርቡ የአሥተዳደር ወሰን እና የማንነት ጥያቄዎች ቁጥር መቀነሱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ።
የፌዴሬሽን ምከርቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
ምክር ቤቱ በጉባኤው ከተወያየባቸው አጀንዳዎች መካከል የማንነት፣ የአሥተዳደር ወሰን እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አንደኛው ነው።
በጉባኤው ላይ የተነሱ ዋና...








