“የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሥርዓት የፍትሕ ሥርዓትን በማረጋገጥ ሂደት ከፍተኛ ሚና አለው” አቶ ዓለምአንተ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍርድ ቤት መር አስማሚነት አተገባበር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል።
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እና ሌሎች...
“የክልሉ አንጻራዊ ሰላም የመጣው ለሕዝብ መስዋዕትነት በከፈሉ ጀግኖች ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎችን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገሙ ነው።
በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ የክልሉ መሠረታዊ ችግሮች የኾኑ...
“በቀጣይ ጠንካራ ሕግ የማስከበር ሥራ ይከናወናል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎች የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸምን እየገመገሙ ነው።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በቀሪ ወራቶች ጉድለቶችን በመለየት እና በማረም ተግባራትን በትኩረት...
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የዘጠኝ ወራት አፈጻጸምን እየገመገሙ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎችን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀምረዋል።
በውይይቱ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም ተገኝተዋል።
በመድረኩ የፓርቲው...
የኩታ ገጠም እርሻ አጠቃቀም 52 በመቶ ደርሷል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2018 /19 የመኸር ምርት የሰብል ልማት እና ጥበቃ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ደረጀ ማንደፍሮ በ2017/18 የምርት ዘመን 188 ሚሊዮን ኩንታል...








