“ከራሴ ባሻገር ለሀገሬ ሕልም አለኝ” ባለ ራዕዩ ወጣት
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ገና የስድስተኛ ክፍል እያለሁ ምን መኾን ትፈለግጋለህ? ስባል አውሮኘላን አብራሪ ነበር መልሴ" ይላል የዛሬው ባለታሪካችን። ምንም የቴክኖሎጂ የፈጠራ ዕውቀት እንዳልነበረውም መነሻውን ያስታውሳል።
እምቅ ፍላጎት መነሻው መኾኑን ነግሮናል። በደብረ ታቦር...
የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለሱን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫውም በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተው ግጭት በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አሳድሮ፣ የነዳጅ ዋጋ ግሽበት እና በአቅርቦት ላይ መስተጓጎል...
የአምባሳደር ያለው አባተ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት የኀላፊነት ደረጃዎች ሀገራቸውን በታማኝነት ሲያገለግሉ የቆዩት የአምባሳደር ያለው አባተ የቀብር ሥነ ሥርዓት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ወዳጅ ዘመዶች እና የቀድሞ የሥራ ባልደረቦቻቸው በተገኙበት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...
ከቀውስ ባሻገር መሻገር
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነትና በሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ምክንያት ዓለም አቀፉ የነዳጅ አቅርቦት ተቋርጦ፣ የበርካታ ሀገራት ማደያዎች እየተዘጉ እና ማኅበራዊ ቀውሶች እየተባባሱ ይገኛሉ ብሏል።
ኢትዮጵያ በተወሰነም...
የናፍጣ ነዳጅ የአቅርቦት መጠን ከመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት በፊት ወደነበረበት እንዲመለስ ተደረገ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የናፍጣ ነዳጅ የአቅርቦት መጠን ከዛሬ ጀምሮ ከመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት በፊት ወደ ነበረበት እንዲመለስ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስታወቀዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ወቅታዊ የዓለም የነዳጅ ሁኔታን በማስመልከት ለመገናኛ...








