“የሀገር ፍቅር እና ጽናትን ከአባቶቻችን እንውረስ” ልጅ ዳንኤል ጆቴ

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 (አሚኮ) ጣሊያን የፈጸመችውን ወረራ እና አርበኞች ለነጻነት የከፈሉትን መስዋዕትነት የሚዘክረው የአርበኞች የድል በዓል ለ85ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው። የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን የአርበኞችን ታሪክ ለትውልድ ማስተላለፍ...

ከታሪፍ በላይ ከማኅበረሰቡ የተወሰደን ብር እያስመለስን ነው።

ባሕርዳር፡ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ በተፈጠረ የነዳጅ ዋጋ መጨር እና የቁጠባ ሥራ ምክንያት በመንግሥት በኩል መጠነኛ የታሪፍ ማሻሻያ ተደርጎ ነበር። ይህንን ምክንያት በማድረግ በርካታ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች ያለ አግባብ...

“ጠላት ከሚጠጣው የሀገሬን ውኃ፤ የእኔ ደም ይቀዳ በዱር በበረሃ”

ባሕርዳር፡ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አርበኞች በባዶ እግራቸው እየተመላለሱ ጠበቁሽ፤ እየራባቸው ቆሙልሽ፤ እየወደቁ አጸኑሽ፤ እየተገፉ አበረቱሽ፤ ከፊት እየቀደሙ ተጋረዱልሽ። የጠላትን ጦር በደረታቸው እያበረዱ ከጠላት መቅሰፍት ጠበቁሽ፤ ነጻነትሽን አጸኑልሽ፤ ጠላቶችን አሳፋሩልሽ፤ በከፍታ አስቀመጡሽ። የመርዝ ጋዝ እየተደፋባቸው፤...

ሚሊሻ ለክልሉ መረጋጋት እና ሰላም የጀርባ አጥንት ኾኖ አገልግሏል።

ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 27/2018 (አሚኮ) የሚሊሻ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ በተለያዩ ወታደራዊ ትርዒቶች እና ዝግጅቶችን ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖች፣ የሚሊሻ ኮሚሽን መሪዎች እና...

አባቶች ለነጻነት ወደቁ፤ እኛ ለታላቅነት እንቆማለን።

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት የአርበኞችን የድል በዓል ምክንያት በማድረግ መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫውም ሚያዝያ 27 ለእኛ የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትላንት ትዝታ ብቻ አይደለም፤ የአርበኞች አባቶቻችንን እና እናቶቻችንን የድል መንፈስ እንደ...