ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት በተሠራው ሥራ በርካታ የታጠቁ አካላት ወደ ሰላም እንዲመጡ ተደርጓል።
የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዙር 28ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል።
በጉባኤው በ2018 የተሠሩ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎች በምክር ቤቱ አባላት ተገምግመዋል።
የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ፋጡማ ሞላ በ2018 በጀት ዓመት...
የፍትሕ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን – ከዲጂታል ዳኝነት እስከ ባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ስኬት
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቶችን የ2018 በጀት ዓመት እና የሦሥት ዓመታትን የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
ክልል ፍርድ ቤቶችን በማዘመን ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን ማኅበረሰብ እርካታ ለማሳደግ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ ስለመኾኑ በመድረኩ ተመላክቷል።
የምሥራቅ...
“ቀጣዩ ጊዜ ጠንካራ የጤና ሥርዓት የምንገነባበት ይኾናል” ዶክተር መቅደስ ዳባ
የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ነው።
በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በየዘመኑ የሚከሰቱ በሽታዎችን በመቋቋሞ ሀገራዊ እና ዓለምአቀፋዊ ተቋም መገንባት ችለናል ነው ያሉት።
እያንዳንዱ የተቋሙ ባለሙያ በመቶ ዓመት...
“የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓት ግንባታዎች ለሀገር ዕድገት የላቀ ድርሻ አላቸው” አቶ አለምዓንተ አግደው
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቶችን የ2018 በጀት ዓመት እና የባለፉትን ሦሥት ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው "የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓት...
የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የላቀ አገልግሎት እንዲሰጥ መሥራት ይገባል።
የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ነው።
በዓልሉ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ እንደ ኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ያሉ ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን የበለጠ ለማሳደግ አስፈላጊውን ሥራ መሥራት ይገባል ብለዋል።
ተቋሙ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን...








