ምርጫው ሠላማዊ እና ፍትሐዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም ዜጋ የሠላም ዘብ መሆን እንዳለበት የጎንደር ከተማ...

  ጎንደር :ሚያዝያ 30/2018ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች ለ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያውን የምርጫ ቅስቀሳ እና የድጋፍ ሠልፍ አካሂዷል። በምርጫ እጬ ትውውቅ እና ምርጫ ቅስቀሳ ሁነቱ ላይ የተገኙት የከተማዋ ኗሪዎች ምርጫው...

“በላይ አርማጭሆ ወረዳ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች ውጤታማና ለሌሎች አካባቢዎች ተምሳሌት የሚኾን ነው” ምክትል አፈ...

  ጎንደር: ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ጎንደር የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ሎሜ በዶ ፣ የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ብርቱካን ሲሳይ ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አወቀ አስፌና...

የሚሊሻ ኀይሉ ሰላምን በማረጋገጥ ምርጫው ዴሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ እየሠራ ነው።

  ፍኖተሰላም፡ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ሚሊሻ መምሪያ ''ሚሊሻ የጥንት የኢትዮጵያ አርበኞች የትውልድ ቅብብሎሽ'' በሚል መሪ መልዕክት 30ኛ ዓመት የሚሊሻ ምሥረታ በዓልን አክብሯል። የምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዕድሜዓለም አንተነህ ሚሊሻ በሰላም ጊዜ...

ለአፍሪካ ጨለማን ሳይኾን እውነቷን እንግለጥ!

  አዲስ አበባ: ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓድዋ ሙዚየም እየተካሔደ ነው። ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ከ30 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ሲኾን 400 ሚሊዮን ተከታይ እንዳለቸው ተገልጿል። የፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሥራ አሥኪያጅ ሰይፈ...

ምርጫው ሀገርን ያስቀደመ እንዲኾን እንሠራለን።

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ምርጫው ሀገርን ያስቀደመ እንዲኾን እንደሚሠሩ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ብልጽግና ፓርቲ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጎንደር ዙሪያ ወረዳ የጎዳና ላይ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ፣ ፍትሐዊ፣...