የምርጫ ካርድ በምርጫው ዕለት የመምረጥ መብታችንን በተግባር የምናሳይበት ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በመጭው ግንቦት 24 ታካሂዳለች። ዜጎችም በየደረጃው የሚተላለፉ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የምርጫ ቅስቀሳ በትኩረት በመከታተል ይበጀኛል የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ በዝግጅት ላይ ይገኛሉ። የምርጫ ካርድ ያወጡ መራጮች የምርጫ ካርዳቸውን...

የምርምር ሥራዎች ችግር ፈቺ እንዲኾኑ መሥራት ያስፈልጋል።

  ደብረብርሃን፡ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ኮምፒውቴሽናል ሳይንስ እና ኢንጂነሪንግ ማኅበር እና ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 5ኛው ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ እና ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በመድረኩም በቴክኖሎጂ፣ በታዳሽ ኀይል እና...

“ብልጽግና ፓርቲ የተግባር ፓርቲ ነው” አቶ ጎሹ እንዳላማው

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በባሕር ዳር ከተማ በተሽከርካሪዎች ትርዒት የታጀበ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው "ብልጽግና ፓርቲ የተግባር ፓርቲ...

በዓባይ ተፋሰስ (ቤዚን) ላይ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት መሥራት ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ቤዝን አሥተዳደር ጽሕፈት ቤት በቅንጂት የሚሠሩ የተፋሰስ ሥራዎች ላይ ከባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር በባሕር ዳር ከተማ ሲያደርገው የነበረውን ውይይት አጠናቅቋል፡፡ ቀደም ሲል በዓባይ ተፋሰስ (ቤዚን) ላይ በሚሠሩ...

የሰላም ጥሪን የተቀበሉ የቀድሞ ታጣቂዎች በአዲስ አበባ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።

  አዲስ አበባ: ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም አማራጭን የተቀበሉ በአማራ ክልል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎች በአዲስ አበባ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው። ባለፋት ዓመታት በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭት የክልሉን ሕዝብ ለማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ዳርጎት...