ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር፡ ጌንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የሁለትዮሽ ውይይት ማካሄዳቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አጋርተዋል። ‎ ‎በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረጉ ቁልፍ ስምምነቶች...

ተሻጋሪ ርዕይን የሰነቀ አጋርነት፤ ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ወደ ብሩህ መጻኢ ጉዞ!

‎‎ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሳይንስ ሙዚየም ያደረጉት ጉብኝት፤ ለሁለቱ ሀገራት የመጪው ዘመን የላቀ ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና ከፊታችን ላሉ ሰፊ ዕድሎች ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት ያንጸባረቁበት...

የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በያዝነው ግንቦት ወር አጋማሽ ለማኅበራት የቤት መሥሪያ ቦታ ሊያስረክብ ነው።

  ባሕርዳር፡ ግንቦት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) ባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት ለተደራጁ ማኅበራት ዕውቅና ሰጥቷል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ቀደም ሲል የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት ከተመዘገቡ 894 ማኅበሮች...

የዴሞክራሲ ልምምድን በተግባር ማሳየት ያስፈልጋል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ልምምድ ላይ ትገኛለች። ለዚህም ባለፉት ጊዜያት ስድስት ያህል ምርጫዎችን ማድረጓ ማሳያዎች ናቸው። አሁን ደግሞ ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማከናወን እየሠራች ነው። በዚህ ሂደት ታዲያ ሕዝብ የዴሞክራሲ ልምምዱን በተግባር...

“በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው” አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ

ባሕር ዳር: ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ እየመከሩ ነው። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሠብሣቢ ተስፋሁን...