ምርጫው ሕዝቡ ብቁ እና በቂ ተወካዮች እንዲኖሩት የሚያደርግ በመኾኑ ልዩ ትርጉም ሊሰጠው ይገባል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በሀገራዊ ውሳኔዎች ላይ ያላቸውን ቀጥተኛ ተሳትፎ እና የዴሞክራሲ ግንባታ ብስለትን የሚለካ ዋነኛ መሣሪያ ነው። በሂደቱ ላይ የሚታይ ከፍተኛ የተሳትፎ መጠን የሕዝቡን በራስ መተማመን እና የባለቤትነት ስሜት ሲያረጋግጥ፣...

ከገለባ ወረቀት የማምረት ብቃት በተግባር !

‎‎ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአሁኑ ወቅት ዓለማችንን ከፕላስቲክ ብክለት ለማላቀቅ ጥረት በሚደረግበት በዚህ ወቅት በሀገራችን ኢትዮጵያ የግብርና ተረፈ ምርቶችን ወደ ውድ የንግድ ዕቃ በመለወጥ ረገድ አንድ ተስፋ ሰጭ ፈጠራ ብቅ ብሏል። ‎ ‎ወጣት ብሩክ...

ምርጫ ዜጎች መብታቸውን እንዲለማመዱ ከማገዙም ባለፈ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ላይ ሰፊ ጥናቶችን በማድረግ የሚታወቁት በስዊድን ጎተንበርግ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ፕሮፌሰር ስታፋን ሊንድበርግ እንደሚሉት ተደጋጋሚ ምርጫዎች ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው። በዓለም አቀፍ...

በአማራ ክልል ስኬታማ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል የፓለቲካ ምሕዳር ተፈጥሯል።

​ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ስኬታማ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል የፖለቲካ ምሕዳር መኖሩ ተገልጿል። በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ባሕል ግንባታ ዘርፍ ኀላፊ መስፍን አበጀ (ዶ.ር) በምርጫው ለመሳተፍ የሚያስችል ሰፊ...

“ለሀገር ሰላም እና ለዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት በጋራ እንቁም” አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ ፓርቲዎች የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወኑ ይገኛሉ። በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ አንዱ ነው። የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ(አዴኃን) ሊቀመንበር ተስፋሁን...