ከ55 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ ኾነዋል።
የኢትዮጵያ ጤና መድኅን አገልግሎት የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በመድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ጤና መድኅን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተስፋዬ ወርቁ ዘላቂ የጤና መድኅን ሥርዓት በመገንባት የዜጎችን የፋይናንስ አቅም...
በበጀት ዓመቱ በትምህርት እና በጤና ዘርፍ ውጤታማ ተግባር ተከናውኗል።
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በጉባኤው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ሪፖርት እያቀረቡ ነው ።
የ2018 በጀት ዓመት የትምህርት አፈጻጸምን በተመለከተ በሪፖርቱ...
በበጀት ዓመቱ ለ1ሺህ 43 ቅርሶች ጥገና ተከናውኗል።
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ሪፖርት እያቀረቡ ነው ።
የ2018 በጀት ዓመት የቱሪዝም ልማትን በተመለከተ በሪፖርቱ...
በአማራ ክልል አምራችአምራች ኢንዱስትሪዎችን በማጠናከር ከ789 ቶን በላይ ተኪ ምርቶች ተመርተዋል።
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በጉባኤው ሪፖርት ያቀረቡት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የኢንዱስትሪ ዘርፉን በማስፋት እና ተኪ ምርቶችን በማምረት የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ ሰፊ ሥራዎች...
“ከሕገወጥ የማዕድን ምርት ቁጥጥር ከ27 ሚሊዮን ብር በላይ መሠብሠብ ተችሏል” ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ሪፖርት እያቀረቡ ነው። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በበጀት ዓመቱ የክልሉን የማዕድን...







