ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጄክትን ጎብኝተዋል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደና ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የደብረ ማርቆስን አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጄክትን እና የሙከራ በረራን ጎብኝተዋል። የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ ነው። ዛሬ ደግሞ የአማራ...

“ፋብሪካው የልማት አርበኝነታችንን የምናሳይበት ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር ሰባተኛ መደበኛ እና ስምንተኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባቤውን በደጀን ከተማ አካሂዷል። በጉባኤው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን...

“ጊዜ ዘነጋሽ፤ ጊዜም አስታወሰሽ”

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ንጉሥ ተክለሃይማኖት የነገሡብሽ፤ መኳንንቱ እና መሳፍንቱ የከተሙብሽ፤ ሊቃውንቱ ከጥንት እስከ ዛሬ ድረስ የማይነጥፉብሽ፤ ማር እና ወተት የሚቀዳብሽ፤ ነጭ ጤፍ በእርጎ የሚበላብሽ ደብረ ማርቆስ ኾይ እንዴት ከርመሻል? አንቺ በበዓድ ሀገር...

“የዓባይ ስሚንቶ ፋብሪካ የድካም ፍሬውን ሊሰጥ በጥሩ ደረጃ ላይ ነው” አቶ መላኩ አለበል

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር ሰባተኛ መደበኛ እና ስምንተኛ አስቸኳይ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባቤውን በደጀን ከተማ አካሂዷል። በጉባኤው ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር እና የዓባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የዓባይ ሲሚንቶ ፋብሪካን ጎበኙ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በደጀን ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የዓባይ ሲሚንቶ ፋብሪካ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተጨማሪ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር እና የዓባይ ኢንዱስትሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ...