📺 🎙️ ሚዲያው የግብርና እና የእንስሳት ልማት ሥራዎችን ግንባር ቀደም አጀንዳ ሊያደርጋቸው ይገባል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ "የሚዲያ ሚና ለዘመናዊ ግብርና" በሚል መሪ መልዕክት ከሚዲያ እና ከኮሙኒኬሽን ተቋማት መሪዎች እና የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊዎች ጋር እየመከረ ነው። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል የመንግሥት...

የጤና ቢሮ ብቃት ያለው የሰው ኀይል ለመገንባት እየሠራ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከምሥራቅ ጎጃም ዞን እና ከወረዳ መሪዎች ጋር በመኾን የቢቸና መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን የአገልግሎት አሰጣጥ እና የመድኃኒት አቅርቦት ገምግመዋል። የጤና ቢሮ ምክትል ኀላፊ መልካሙ ጌትነት በግምገማው...

ለምርጫው ስኬታማነት የሴቶች ሚና ቁልፍ ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንበት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊካሄድ ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ፓርቲዎችም ማኅበረሰቡ የሚፈልገውን መምረጥ እንዲችል በቀጣይ አምስት ዓመታት የሚሠሯቸውን ዕቅዶች፣ ፕሮግራሞች፣ እጩዎች እና የምርጫ ምልክቶቻቸውን እያስተዋወቁ ይገኛሉ። ምርጫው ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅም ማኅበረሰቡ የራሡን...

ካርድ የሥልጣን ምንጭ በመኾኑ አንድም ድምፅ መባከን የለበትም !

ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ዜጎች በመንግሥት ሥልጣን ላይ የሚኖራቸውን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወስኑበት ዋነኛው መሣሪያ የምርጫ ካርዳቸው ነው። የምርጫ ካርድ የዜጎች የሉዓላዊ ሥልጣን ምንጭ በመኾኑ ድምጻቸውን ወደ ሥልጣን የሚቀይሩበት የውክልና ሰነድ...

“ጀግንነትን ተላብሰን የአማራን ሕዝብ ከማንኛውም ጥቃት እየጠበቅን ነው ” የአድማ መከላከል ሠራዊት

ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ የ36ኛ ሻለቃ የአድማ መከላከል ሠራዊት አባላት ሥነ ልቦናዊ እና አካላዊ ዝግጁነታቸውን በመጠበቅ ማንኛውንም የላቀ ወታደራዊ ግዳጅ በብቃት ለመፈጸም ዝግጁ መኾናቸውን ገልጸዋል። ሠራዊቱ በተሰማራበት የግዳጅ ቀጣና ሁሉ...