የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ሐምሌ 08/2018 ዓ.ም ይጀመራል።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባስተላለፈው የምክክር ተሳትፎ ጥሪ እንደገለጸው በሀገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመላ ሀገሪቱ እንዲሁም በውጪ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጋር ያለመግባባት መንስኤ የሆኑ ጉዳዮችን በሕዝባዊ ውይይት ሰብስቦ በሀገር...
“ከስምምነቱ በኋላ ነዳጅ ወደ ሁሉም አቅጣጫ በነጻነት ይጓጓዛል” ዶናልድ ትራምፕ
ባሕር ዳር: 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን መካከል ሊባኖስን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች ላይ የሚደረጉ ወታደራዊ ዘመቻዎችን የሚያስቆም የሰላም ስምምነት ላይ መደረሱን የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሻሪፍ አስታውቀዋል።
ስምምነቱ በዕለተ አርብ በስዊዘርላንድ ይፈረማል ተብሏል።...
ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ላለማምረት ከአሜሪካ ጋር ከስምምነት ላይ ደረሰች።
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢራን ከአሜሪካ ጋር በደረሰችው የረቂቅ ስምምነት መሠረት የኑክሌር መሣሪያዎችን ላለማምረትም ኾነ ላለመታጠቅ መስማማቷን አንድ ከፍተኛ የኢራን ባለሥልጣን ለሮይተርስ የዜና ወኪል ገልጸዋል።
ቴህራን በረቂቅ የመግባቢያ ሰነዱ ላይ ባስቀመጠችው ስምምነት ማንኛውንም...
“ክልሉ በርካታ ስፖርታዊ ውድድሮችን የማዘጋጀት አቅም አለው” አቶ መልካሙ ጸጋዬ
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1ኛው የኢትዮጵያ የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በባሕር ዳር ከተማ ተከናውኗል።
በዕለቱ የተገኙት የአማራ ክልል ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት ቢሮ ኀላፊ መልካሙ ጸጋዬ መንግሥት ለስፖርት ቱሪዝሙ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ...
“ሠራዊቱ ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ በስኬት እንዲከናወን የፅንፈኞችን አንገት ያስደፋ እና ሕዝብን ያኮራ ተግባር ፈጽሟል”...
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል መሀመድ ተሰማ እና በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ድረስ ሳኅሉ በመሩት መድረክ፣ ምርጫው ሕዝብ ሰላምን እንደሚፈልግ ያረጋገጠበት ሁነት መሆኑ...







