የኢትዮ -ፈረንሳይ የቴክኖሎጅ ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮ-ፈረንሳይ የቴክኖሎጅ ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
በዚህ መድረክ ወጣት ዳግማዊ ዮሐንስ ሰው ሠራሽ አስተውሎትን ተጠቅመው ተማሪዎች መማር የሚያስችላቸውን ቴክኖሎጅ ፈጥሮ ሥራውን አስተዋውቋል።
ሥራው ከ4ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚገኙ ተማሪዎች...
የባሕር በር ጥያቄ ከታሪካዊ መብት እስከ ዓለም አቀፍ የሕግ ድጋፍ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪክ በተፈጠረ እጥፋት ኢትዮጵያ ከባሕር በር ባለቤትነት እና ተጠቃሚነት ርቃ ቆይታለች። አሁን ደግሞ የባሕር በር ባለቤት ለመኾን ጥያቄ በማቅረብ ላይ ትገኛለች።
በሕዝብ ቁጥር ከኢትዮጵያ የሚያንሱ ሀገራት የዓለም አቀፍ የባሕር...
በተሠበሠበው ገቢ ለትውልድ የሚተርፉ ልማቶች ተሠርተዋል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሠራተኞች እና መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር እየተሠሩ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት...
ግጭት ተወግዶ ሰላም የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁሉም በጋራ ሊቆም ይገባል።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት ጋር በመተባበር "እኔ በሰውነቴ ከማንም አልበልጥም፣ አላንስም! እርስዎስ?" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው የምክክር መድረክ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል።
በመድረኩ የተገኙት የሴቶች እና...








