ሀገራዊ ምክክሩ ልዩነቶቻችንን በውይይት እና በመግባባት ለመፍታት ጠቃሚ መድረክ ነው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሃይማኖት አባቶች እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ያሳተፍ የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎች ማረጋገጫ ግብዓት ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በኮሚሽኑ ባለፉት አራት...
ወጣቶች ለትልቅ ሀገራዊ ኀላፊነት መሥራት ይጠበቅባቸዋል።
እንጅባራ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ አባላት እና ደጋፊ ወጣቶች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ለፓርቲው ያላቸውን ድጋፍ በጎዳና ላይ ሰልፍ ገልጸዋል።
"በጸና እና በተደራጀ የወጣቶች ተሳትፎ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እናሻግራለን" በሚል...
ትምህርት ድህነትን የምናሸንፍበት ብቸኛው መሳሪያ ነው።
ደብረብርሃን፡ ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ በ82 ሚሊዮን ብር በጀት የተገነባው አዲስ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል።
ትምህርት ቤቱን ያስገነባው የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከዓለም ባንክ በተገኘ በጀት ነው።
የከተማ እና...
በወጣቶች ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለች ሀገር ማሸጋገር ያስፈልጋል።
ገንዳውኃ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውኃ ከተማ “በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!” በሚል መሪ መልዕክት ወጣቶች የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል።
የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ እያሱ ይላቅ ምርጫው ሰላማዊ፣ ነፃ እና...
“ደቡብ ወሎ በግብርና የልማት አብዮት ላይ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ደቡብ ወሎ በግብርና የልማት አብዮት ላይ ነው ብለዋል።
የሐይቅ ዙሪያ አርሷደሮች መሬት እና እርሻቸውን ከጫት ወደ ሙዝ ኩታገጠም አሸጋግረው...








